am_luk_text_ulb/13/04.txt

1 line
300 B
Plaintext

\v 4 ወይም በሰሊሆም ግንብ ተደርምሶባቸው የሞቱ ዐሥራ ስምንት ሰዎች በኢየሩሳሌም ዙሪያ ካሉ ሰዎች ይልቅ ኃጢአተኞች ስለ ነበሩ ነውን? \v 5 አይደለም፤ ሁላችሁም ንስሓ ባትገቡ ትጠፋላችሁ።"