Tue Oct 31 2017 10:20:07 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
bd8255296d
commit
fbb002e5ef
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 28 ወደሚሄዱበት መንደር በተቃረቡ ጊዜ፣ ኢየሱስ ቀደም ቀደም እያለ መሄድ ጀመረ። \v 29 ነገር ግን እነርስ፣ “ቀኑ እየመሸ ጊዜውም እያለፈ ስለሆነ ከእኛ ጋር እደር” ብለው ጎተጎቱት። ስለዚህ ኢየሱስ ከእነርሱ ጋር ሊያድር ሄደ።
|
||||
\v 28 ወደሚሄዱበት መንደር በተቃረቡ ጊዜ፣ ኢየሱስ ቀደም ቀደም እያለ መሄድ ጀመረ። \v 29 ነገር ግን እነርሱ፣ “ቀኑ እየመሸ ጊዜውም እያለፈ ስለ ሆነ ከእኛ ጋር እደር” ብለው ጎተጎቱት። ስለዚህ ኢየሱስ ከእነርሱ ጋር ሊያድር ሄደ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 30 ለመብላት ከእነርሱ ጋር በማዕድ በተቀመጠ ጊዜ፣ እንጀራውን ወሰደና ከባረከው በኋላ ቆርሶ ሰጣቸው። \v 31 በዚህ ጊዜ ዓይኖቻቸው ተከፈቱና አወቁት። እርሱ ግን ከዓይናቸው ተሰወረባቸው። \v 32 እርስ በርሳቸው፣ “በመንገድ ላይ አብረን ሳለን ሲያናግረንና መጻሕፍትን ሲከፍት ልባችን በውስጣችን ይቃጠልብን አልነበርምን?” ተባባሉ።
|
||||
\v 30 ለመብላት ከእነርሱ ጋር በማዕድ በተቀመጠ ጊዜ፣ እንጀራውን ወሰደና ከባረከው በኋላ ቈርሶ ሰጣቸው። \v 31 በዚህ ጊዜ ዐይኖቻቸው ተከፈቱና አወቁት። እርሱ ግን ከዓይናቸው ተሰወረባቸው። \v 32 እርስ በርሳቸው፣ “በመንገድ ላይ አብረን ሳለን ሲያናግረንና መጻሕፍትን ሲከፍት ልባችን በውስጣችን ይቃጠልብን አልነበርምን?” ተባባሉ።
|
|
@ -249,6 +249,7 @@
|
|||
"24-19",
|
||||
"24-21",
|
||||
"24-22",
|
||||
"24-25"
|
||||
"24-25",
|
||||
"24-28"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue