Tue Nov 07 2017 15:05:21 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
68cc9770eb
commit
f628a00085
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 7 \v 8 \v 9 የአራተኛው ክፍል ገዢ ሄሮድስ 7 እየተደረገ የነበረውን ሁሉ በሰማ ጊዜ፣ በጣም ተሸበረ፣ ምክንያቱም ‘አንዳንዶቹ መጥምቁ ዮሐንስ ከሞት ተነሥቷል፤ 8 በሌሎች ዘንድ ደግሞ ኤልያስ ተገልጧል፤ እንደ ገና ሌሎች ከጥንት ነቢያት አንዱ ሕያው ሆኖ ተነሥቷል’ እንደሚሉ ሰምቷል። 9 ሄሮድስም “የዮሐንስን ራስ እኔ አስቆርጬዋለሁ፣ እንዲህ ያለ ነገር የምሰማበት ይሄ ማን ነው?” አለ። ኢየሱስንም ለማየት ሄሮድስ ጥረት ያደርግ ነበር።
|
||||
\v 7 \v 8 \v 9 የአራተኛው ክፍል ገዢ ሄሮድስ 7 እየተደረገ የነበረውን ሁሉ በሰማ ጊዜ፣ በጣም ተሸበረ፣ ምክንያቱም ‘አንዳንዶቹ መጥምቁ ዮሐንስ ከሞት ተነሥቷል፤ 8 በሌሎች ዘንድ ደግሞ ኤልያስ ተገልጧል፤ እንደ ገና ሌሎች ከጥንት ነቢያት አንዱ ሕያው ሆኖ ተነሥቷል’ ይሉ ነበር። 9 ሄሮድስም “የዮሐንስን ራስ እኔ አስቈርጬዋለሁ፣ እንዲህ ያለ ነገር የምሰማበት ይህ ማን ነው?” አለ። ሄሮድስም ኢየሱስን ለማየት ጥረት ያደርግ ነበር።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 10 \v 11 10 የተላኩት በተመለሱ ጊዜ ያደረጉትን ሁሉ ነገሩት። እነርሱን አስከትሎ ኢየሱስ ራሱ ቤተ ሳይዳ ወደምትባል ከተማ ሄደ። 11 ይሁን እንጂ ስለዚህ ጉዳይ ሕዝቡ ሰሙና እርሱን ተከተሉት፣ እርሱም ተቀብሏቸው ስለ እግዚአብሔር መንግሥት ነገራቸው፣ መፈወሰ የሚያስፈልጋቸውንም ፈወሳቸው።
|
||||
\v 10 \v 11 10 የተላኩት በተመለሱ ጊዜ፣ ያደረጉትን ሁሉ ነገሩት። እነርሱን አስከትሎ ኢየሱስ ራሱ ቤተ ሳይዳ ወደምትባል ከተማ ሄደ። 11 ይሁን እንጂ ስለዚህ ጉዳይ ሕዝቡ ሰሙና እርሱን ተከተሉት፣ እርሱም ተቀብሏቸው ስለ እግዚአብሔር መንግሥት ነገራቸው፣ መፈወሰ የሚያስፈልጋቸውንም ፈወሳቸው።
|
|
@ -83,6 +83,7 @@
|
|||
"09-01",
|
||||
"09-03",
|
||||
"09-05",
|
||||
"09-07",
|
||||
"13-01",
|
||||
"13-04",
|
||||
"13-06",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue