From f0228d41e3a9b588dfa0377222792183726bba7d Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: Tensae Date: Tue, 7 Nov 2017 14:53:23 +0300 Subject: [PATCH] Tue Nov 07 2017 14:53:21 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 08/49.txt | 2 +- 08/51.txt | 2 +- manifest.json | 1 + 3 files changed, 3 insertions(+), 2 deletions(-) diff --git a/08/49.txt b/08/49.txt index 5189166..b9fbdd5 100644 --- a/08/49.txt +++ b/08/49.txt @@ -1 +1 @@ -\v 49 እርሱም ገና እየተናገረ ሳለ ከምኲራብ አለቃው ቤት አንድ ሰው መጥቶ፣ “ልጅህ ሞታለች። መምህሩን አታድክመው” አለ። \v 50 ኢየሱስ ግን ይህን በሰማ ጊዜ “እመን ብቻ እንጂ አትፍራ እርሷም ትድናለች” አለው። \ No newline at end of file +\v 49 እርሱም ገና እየተናገረ ሳለ ከምኲራብ አለቃው ቤት አንድ ሰው መጥቶ፣ “ልጅህ ሞታለች። መምህሩን አታድክመው” አለ። \v 50 ኢየሱስ ግን ይህን በሰማ ጊዜ፣ “እመን ብቻ እንጂ አትፍራ፣ እርሷም ትድናለች” አለው። \ No newline at end of file diff --git a/08/51.txt b/08/51.txt index dac2f74..be45a8d 100644 --- a/08/51.txt +++ b/08/51.txt @@ -1 +1 @@ -\v 51 ከዚያ በኋላ እርሱ ወደዚያ ቤት በመጣ ጊዜ ከጴጥሮስ፣ ከዮሐንስ፣ ከያዕቆብ እንዲሁም ከልጅቱ አባትና ከእናትዋ በስተቀር ማንም አብሮት እንዲገባ አልፈቀደም። \v 52 በዚያ ስፍራ ሰዎች ሁሉ እየጮኹ በጣም ያልቅሱ ነበር። እርሱ ግን “አታልቅሱ ልጅቷ ተኝታለች እንጂ አልሞተችም” አለ። \v 53 እነርሱ ግን መሞቷን አውቀው ስለነበር በንቀት ሳቁበት። \ No newline at end of file +\v 51 ከዚያም እርሱ ወደዚያ ቤት በመጣ ጊዜ፣ ከጴጥሮስ፣ ከዮሐንስ፣ ከያዕቆብ እንዲሁም ከልጅቱ አባትና ከእናትዋ በስተቀር ማንም ዐብሮት እንዲገባ አልፈቀደም። \v 52 በዚያ ስፍራ የነበሩት ሰዎች ሁሉ ያለቅሱ ዋይ ዋይም ይሉ ነበር። እርሱ ግን፣ “አታልቅሱ ልጅቷ ተኝታለች እንጂ አልሞተችም” አለ። \v 53 እነርሱ ግን መሞቷን አውቀው ስለነበር በንቀት ሳቁበት። \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 50724b5..fea1fb9 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -77,6 +77,7 @@ "08-43", "08-45", "08-47", + "08-49", "13-01", "13-04", "13-06",