Tue Oct 24 2017 11:49:41 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
cdef90ff86
commit
ed9cbeaa7e
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 11 ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄዱ ሳለ፣ ሰማርያንና ገሊላን በሚያዋስነው መንገድ ያልፉ ነበር። \v 12 ኢየሱስም ወደ አንዲት መንደር በገባ ጊዜ ዐሥር ለምጻሞች አገኙት። እነርሱም ከእርሱ ርቀው ቆሙና \v 13 ድምፃቸውን ከፍ አድርገው፦ "ኢየሱስ፤ መምህር ሆይ፥እባክህ ራራልን" እያሉ ጮኹ።
|
||||
\v 11 ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄዱ ሳለ፣ ሰማርያንና ገሊላን በሚያዋስነው መንገድ ያልፉ ነበር። \v 12 ኢየሱስም ወደ አንዲት መንደር በገባ ጊዜ ዐሥር ለምጻሞች አገኙት። እነርሱም ከእርሱ ርቀው ቆሙና \v 13 ድምፃቸውን ከፍ አድርገው፣ "ኢየሱስ ሆይ፣ መምህር ሆይ፣ እባክህ ማረን" እያሉ ጮኹ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 14 ኢየሱስም ባያቸው ጊዜ እንዲህ አላቸው፦ "ሂዱና ራሳችሁን ለካህናት አሳዩ።" እነርሱም እየሄዱ ሳሉ፤ ከለምጻቸው ነጹ። \v 15 ከእነርሱም አንዱ ከለምጹ መፈወሱን ባየ ጊዜ ጮክ ብሎ እግዚአብሔርን እያከበረ ተመለሰ። \v 16 ወደ ኢየሱስም መጥቶ እያመሰገነ በእግሩ ሥር በግንባሩ ተደፋ። እርሱም የሰማርያ ሰው ነበር።
|
||||
\v 14 ኢየሱስ ባያቸው ጊዜ፣ "ሂዱና ራሳችሁን ለካህናት አሳዩ" አላቸው። እነርሱም እየሄዱ ሳሉ፣ ከለምጻቸው ነጹ። \v 15 ከእነርሱ አንዱ ከለምጹ መፈወሱን ባየ ጊዜ፣ ጮክ ብሎ እግዚአብሔርን እያከበረ ተመለሰ። \v 16 ወደ ኢየሱስም መጥቶ እያመሰገነ በእግሩ ሥር በግንባሩ ተደፋ። እርሱም የሰማርያ ሰው ነበር።
|
|
@ -96,6 +96,7 @@
|
|||
"17-03",
|
||||
"17-05",
|
||||
"17-07",
|
||||
"17-09"
|
||||
"17-09",
|
||||
"17-11"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue