Wed Nov 22 2017 09:23:45 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
91916619c6
commit
d7b28cf34c
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 24 \v 25 \v 26 24 ርኩስ መንፈስ ከሰው በሚወጣበት ጊዜ ውሃ በሌለባቸው ስፍራዎች እየተዘዋወረ ማረፊያ ይፈልጋል። ምንም ማረፊያ ሲያጣ ‘ወደ ወጣሁበት ቤት እመለሳለሁ’ ይላል። 25 በሚመለስበት ጊዜ ያንን ቤት ተጠርጎና ፀድቶ ያገኘዋል። 26 በዚያን ጊዜ ከእርሱ ይልቅ የከፉ ሰባት ሌሎችን ከእርሱ ጋር ይዞ ይሄድና ሁሉም በዚያ ሰው ውስጥ ገብተው ይኖራሉ። በኋላም ያ ሰው በመጨረሻ የሚገጥመው ሁኔታ ከመጀመሪያው ይልቅ የከፋ ይሆናል።
|
||||
\v 24 \v 25 \v 26 24 ርኩስ መንፈስ ከሰው በሚወጣበት ጊዜ ውሃ በሌለባቸው ስፍራዎች እየተዘዋወረ ማረፊያ ይፈልጋል። ምንም ማረፊያ ሲያጣ ‘ወደ ወጣሁበት ቤት እመለሳለሁ’ ይላል። 25 በሚመለስበት ጊዜ ያንን ቤት ተጠርጎና ጸድቶ ያገኘዋል። 26 ከዚያም ከእርሱ ይልቅ የከፉ ሰባት ሌሎችን ከእርሱ ጋር ይዞ ይሄድና ሁሉም በዚያ ሰው ውስጥ ገብተው ይኖራሉ። ከዚያም ያ ሰው በመጨረሻ የሚገጥመው ሁኔታ ከመጀመሪያው ይልቅ የከፋ ይሆናል።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 27 \v 28 27 እነዚህን ነገሮች በሚናገርበት ጊዜ አንዲት ሴት ድምን ከፍ አድርጋ “አንተን የተሸከመህ ማኅፀን የጠባሃቸው ጡቶች የተባረኩ ናቸው” አለችው። 28 እርሱ ግን፦ “የእግዚአብሔርን ቃል ሰምተው የሚጠብቁ የተባረኩ ናቸው” አለ።
|
||||
\v 27 \v 28 27 ኢየሱስ እነዚህን ነገሮች በሚናገርበት ጊዜ፣ ከሕዝቡ መካአንዲት ሴት ድምን ከፍ አድርጋ “አንተን የተሸከመህ ማኅፀን የጠባሃቸው ጡቶች የተባረኩ ናቸው” አለችው። 28 እርሱ ግን፦ “የእግዚአብሔርን ቃል ሰምተው የሚጠብቁ የተባረኩ ናቸው” አለ።
|
|
@ -133,6 +133,7 @@
|
|||
"11-16",
|
||||
"11-18",
|
||||
"11-21",
|
||||
"11-24",
|
||||
"13-01",
|
||||
"13-04",
|
||||
"13-06",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue