Thu Oct 26 2017 16:20:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
e7ac000ae7
commit
d7069854d9
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 17 ከዚያም ኢየሱስ ጽዋውን አንሥቶ አመሰገነና እንዲህ አላቸው፤ “ይህን ውሰዱና ተካፈሉት። \v 18 እላችኋለሁ፥ የእግዚአብሔር መንግሥት እስክትመጣ ድረስ ከዚህ ወይን ፍሬ ዳግመኛ አልጠጣም።”
|
||||
\v 17 ከዚያም ኢየሱስ ጽዋውን አንሥቶ አመሰገነና እንዲህ አላቸው፤ “ይህን ውሰዱና ተካፈሉት። \v 18 እላችኋለሁ፣ የእግዚአብሔር መንግሥት እስክትመጣ ድረስ ከዚህ ወይን ፍሬ ዳግመኛ አልጠጣም።”
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 19 እንጀራውን ወሰደ፥ ካመሰገነ በኋላ እንዲህ በማለት ቆርሶ ሰጣቸው፣ “ይህ ለእናንተ የተሰጠው ሥጋዬ ነው። እኔን እያሰባችሁ ተመገቡት።” \v 20 በተመሳሳይ ሁኔታም፣ ከእራት በኋላ ጽዋውን አነሣና እንዲህ አለ፣ “ይህ ጽዋ ስለ እናንተ የፈሰሰ በደሜ የሚሆን አዲስ ኪዳን ነው።
|
||||
\v 19 እንጀራውን ወሰደ፣ ካመሰገነ በኋላ እንዲህ በማለት ቈርሶ ሰጣቸው፣ “ይህ ለእናንተ የተሰጠው ሥጋዬ ነው። እኔን እያሰባችሁ ተመገቡት።” \v 20 በተመሳሳይ ሁኔታም፣ ከእራት በኋላ ጽዋውን አነሣና እንዲህ አለ፣ “ይህ ጽዋ ስለ እናንተ የፈሰሰ በደሜ የሚሆን ዐዲስ ኪዳን ነው።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 21 ነገር ግን እኔን አሳልፎ የሚሰጠኝ ከእኔ ጋር በማዕድ እየበላ እንደሆን ልብ በሉ። \v 22 የሰው ልጅስ እንደተወሰነለት ይሆናል። ነገር ግን አሳልፎ ለሚሰጥ ለዚያ ሰው ወዮለት!" \v 23 በዚህ ጊዜ እርስ በርሳቸው ይህንን የሚያደርግ ማን ይሆን ብለው ተጠያየቁ።
|
||||
\v 21 ነገር ግን እኔን አሳልፎ የሚሰጠኝ ከእኔ ጋር በማዕድ እየበላ መሆኑን ልብ በሉ። \v 22 የሰው ልጅስ እንደተወሰነለት ይሆናል። ነገር ግን አሳልፎ ለሚሰጠው ለዚያ ሰው ወዮለት!" \v 23 በዚህ ጊዜ እርስ በርሳቸው ይህንን የሚያደርግ ማን ይሆን ብለው ተጠያየቁ።
|
|
@ -188,6 +188,8 @@
|
|||
"22-07",
|
||||
"22-10",
|
||||
"22-12",
|
||||
"22-14"
|
||||
"22-14",
|
||||
"22-17",
|
||||
"22-19"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue