Tue Nov 21 2017 10:18:53 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
fe6781b4d0
commit
cfade85147
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 23 ወደ ደቀ መዛሙርቱ ዞር ብሎ፣ ለእነርሱ ብቻ፡- ‹‹እናንተ የምታዩትን የሚያዩ የተባረኩ ናቸው፡፡ \v 24 ብዙ ነቢያትና ነገሥታት እናንተ ያያችሁትን ለማየት ፈልገው ሳያዩ፣ እናንተም የሰማችኋቸውን ሊሰሙ ፈልገው ሳይሰሙ ቀርተዋል፡፡
|
||||
\v 23 ኢየሱስ ወደ ደቀ መዛሙርቱ መለስ ብሎ፣ ለእነርሱ ብቻ፣ "እናንተ የምታዩትን የሚያዩ የተባረኩ ናቸው፡፡ \v 24 ብዙ ነቢያትና ነገሥታት እናንተ ያያችሁትን ለማየት ፈልገው ሳያዩ፣ እናንተም የሰማችሁትን ሊሰሙ ፈልገው ሳይሰሙ ቀርተዋል" አለ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 25 እነሆ፣ አንድ የአይሁድ ሕግ መምህር ሊፈትነው ፈልጎ ብድግ አለና፡- ‹‹መምህር ሆይ፣ የዘላለምን ሕይወት ለመውረስ ምን ማድረግ ይገባኛል?›› በማለት ጠየቀው፡፡ \v 26 ኢየሱስም፡- ‹‹በሕጉ የተጻፈው ምንድን ነው? የተረዳኸው እንዴት ነው?›› አለው። \v 27 እርሱም፡- ‹‹ጌታ አምላክህን በሙሉ ልብህ፣ በሙሉ ነፍስህ፣ በሙሉ ኃይልህ፣ በሙሉ ዐሳብህም ውደድ እንደዚሁም ባልንጀራህን እንደ ራስህ አድርገህ ውደድ›› ብሎ መለሰ፡፡ \v 28 ኢየሱስም፡- ‹‹በትክክል መልሰሃል፡፡ ይህን አድርግ በሕይወትም ትኖራለህ›› አለው፡፡
|
||||
\v 25 እነሆ፣ አንድ የአይሁድ የሕግ መምህር ሊፈትነው ፈልጎ ብድግ አለና፡- ‹‹መምህር ሆይ፣ የዘላለምን ሕይወት ለመውረስ ምን ማድረግ ይገባኛል?›› በማለት ጠየቀው፡፡ \v 26 ኢየሱስም፡- ‹‹በሕጉ የተጻፈው ምንድን ነው? የተረዳኸው እንዴት ነው?›› አለው። \v 27 እርሱም፡- ‹‹ጌታ አምላክህን በሙሉ ልብህ፣ በሙሉ ነፍስህ፣ በሙሉ ኃይልህ፣ በሙሉ ዐሳብህም ውደድ እንደዚሁም ባልንጀራህን እንደ ራስህ አድርገህ ውደድ›› ብሎ መለሰ፡፡ \v 28 ኢየሱስም፡- ‹‹በትክክል መልሰሃል፡፡ ይህን አድርግ በሕይወትም ትኖራለህ›› አለው፡፡
|
|
@ -115,6 +115,7 @@
|
|||
"10-17",
|
||||
"10-21",
|
||||
"10-22",
|
||||
"10-23",
|
||||
"13-01",
|
||||
"13-04",
|
||||
"13-06",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue