Tue Nov 07 2017 09:39:21 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
da9e80733a
commit
c34d52d49c
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 24 ከዚያም የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት ወደ እርሱ መጥተው፣ "መምህር ሆይ፣ መምህር ሆይ! መሞታችን ነው’ እያሉ ከእንቅልፉ ቀሰቀሱት። እርሱም ከእንቅልፉ ነቅቶ ነፋሱንና የሚናወጠውን ማዕበል ገሰፀና ፀጥ አደረጋቸው። \v 25 ከዚህ በኋላም “እምነታችሁ የት አለ?” አላቸው። ፍርሃት ይዟቸውና በጣም ተደንቀው እርስ በርሳቸው “ነፋሳትንና ባሕርን የሚያዝ አንርሱም የሚታዘዙለት ይሄ ማን ነው? ተባባሉ።
|
||||
\v 24 ከዚያም የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት ወደ እርሱ መጥተው፣ "መምህር ሆይ፣ መምህር ሆይ፣ መሞታችን ነው" በማለት ቀሰቀሱት። እርሱም ከእንቅልፉ ነቅቶ ነፋሱንና የሚናወጠውን ማዕበል ገሰፀና ፀጥ አደረጋቸው። \v 25 ከዚህ በኋላም “እምነታችሁ የት አለ?” አላቸው። ፍርሃት ይዟቸውና በጣም ተደንቀው እርስ በርሳቸው “ነፋሳትንና ባሕርን የሚያዝ አንርሱም የሚታዘዙለት ይሄ ማን ነው? ተባባሉ።
|
Loading…
Reference in New Issue