From c26aacf9ecdaf0f2c09114d1bae71f9f9a8497a1 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: Tensae Date: Mon, 23 Oct 2017 16:26:18 +0300 Subject: [PATCH] Mon Oct 23 2017 16:26:16 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 15/28.txt | 2 +- 1 file changed, 1 insertion(+), 1 deletion(-) diff --git a/15/28.txt b/15/28.txt index 581c707..d4c0b9f 100644 --- a/15/28.txt +++ b/15/28.txt @@ -1 +1 @@ -\v 28 ታላቁም ልጅ ይህን ሰምቶ ተቆጣ፤ ወደ ቤትም ሊገባ አልፈለገም። አባቱም ወደ ውጪ ወጥቶ እንዲገባ ለመነው። \v 29 እርሱ ግን አባቱን እንዲህ አለው፦ 'እነሆ ይህንን ሁሉ ዘመን እንደ ባርያ አገለገልኩህ፤ ከትእዛዝህም አንዱንም ሳላጎድል ከአንተ ጋር ኖርኩ፤ ከባልንጄሮቼ ጋር እንድደሰት አንዲት የፍየል ግልገል እንኳ አልሰጠሃኝም፤ \v 30 ነገር ግን ይህ ልጅህ ገንዘብህን ሁሉ ከሴተኛ አዳሪዎች ጋር አባክኖ ሲመጣ የሰባውን ወይፈን አረድህለት።' \ No newline at end of file +\v 28 ታላቁ ልጅ ይህን ሰምቶ ተቈጣ፤ ወደ ቤትም ሊገባ አልፈለገም። አባቱም ወጥቶ እንዲገባ ለመነው። \v 29 እርሱ ግን አባቱን እንዲህ አለው፦ 'እነሆ ይህንን ሁሉ ዘመን እንደ ባርያ አገለገልኩህ፤ ከትእዛዝህም አንዱንም ሳላጎድል ከአንተ ጋር ኖርኩ፤ ከባልንጄሮቼ ጋር እንድደሰት አንዲት የፍየል ግልገል እንኳ አልሰጠሃኝም፤ \v 30 ነገር ግን ይህ ልጅህ ገንዘብህን ሁሉ ከሴተኛ አዳሪዎች ጋር አባክኖ ሲመጣ የሰባውን ወይፈን አረድህለት።' \ No newline at end of file