From a607d9d6eb2821bc2991458b43583d90d1568cd6 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: Tensae Date: Tue, 24 Oct 2017 11:39:43 +0300 Subject: [PATCH] Tue Oct 24 2017 11:39:41 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 16/29.txt | 2 +- 17/01.txt | 2 +- manifest.json | 3 ++- 3 files changed, 4 insertions(+), 3 deletions(-) diff --git a/16/29.txt b/16/29.txt index 088e157..afcf0f2 100644 --- a/16/29.txt +++ b/16/29.txt @@ -1 +1 @@ -\v 29 አብርሃም ግን፣ 'ወንድሞችህ ሙሴና ነቢያት አሏቸው፤ እነርሱንም ይስሙአቸው' ብሎ መለሰለት። ነገር ግን \v 30 ሀብታሙ ሰው፣ ' አብርሃም አባት ሆይ፣ እንደዚህ አይደለም፤ አንድ ሰው ከሙታን ተነሥቶ ሄዶ ቢነግራቸው ንስሓ ይገባሉ' አለ። \v 31 አብርሃም ግን ሙሴንና ነቢያትን የማይሰሙ ከሆነ አንድ ሰው ከሙታን ተነስቶ ቢነግራቸው እንኳ አያምኑም አለው። \ No newline at end of file +\v 29 አብርሃም ግን፣ 'ወንድሞችህ ሙሴና ነቢያት አሏቸው፤ እነርሱንም ይስሙአቸው' ብሎ መለሰለት። ነገር ግን \v 30 ሀብታሙ ሰው፣ ' አብርሃም አባት ሆይ፣ እንደዚህ አይደለም፤ አንድ ሰው ከሙታን ተነሥቶ ሄዶ ቢነግራቸው ንስሓ ይገባሉ' አለ። \v 31 አብርሃም ግን ሙሴንና ነቢያትን የማይሰሙ ከሆነ፣ አንድ ሰው ከሙታን ተነሥቶ ቢነግራቸው እንኳ አያምኑም' አለው። \ No newline at end of file diff --git a/17/01.txt b/17/01.txt index ab62297..340ce7b 100644 --- a/17/01.txt +++ b/17/01.txt @@ -1 +1 @@ -\c 17 \v 1 ኢየሱስም ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አላቸው፦ "ወደ ኅጢአት የሚያመሩ ነገሮች መምጣታቸው የማይቀር ነው። ነገር ግን ለኅጢአት ምክንያት ለሚሆነው ሰው ወዮለት።" \v 2 በእምነት ደካማ ከሆኑት ከእነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን ከማስናከል ይልቅ ትልቅ ድንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወደ ባሕር ቢጣል ይሻለዋል። \ No newline at end of file +\c 17 \v 1 ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አላቸው፤ "ወደ ኅጢአት የሚያመሩ ነገሮች መምጣታቸው የማይቀር ነው። ነገር ግን ለኅጢአት ምክንያት ለሚሆነው ሰው ወዮለት።" \v 2 በእምነት ደካማ ከሆኑት ከእነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን ከማስናከል ይልቅ ትልቅ ድንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወደ ባሕር ቢጣል ይሻለዋል። \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index de7aa88..a797697 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -90,6 +90,7 @@ "16-22", "16-24", "16-25", - "16-27" + "16-27", + "16-29" ] } \ No newline at end of file