From a4666531fe5be017fe664c1f80da787c77709dd3 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: Tensae Date: Tue, 7 Nov 2017 14:33:23 +0300 Subject: [PATCH] Tue Nov 07 2017 14:33:21 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 08/36.txt | 2 +- 08/38.txt | 2 +- manifest.json | 1 + 3 files changed, 3 insertions(+), 2 deletions(-) diff --git a/08/36.txt b/08/36.txt index e2576fb..b5c8858 100644 --- a/08/36.txt +++ b/08/36.txt @@ -1 +1 @@ -\v 36 ከዚያም የሆነውን ነገር ያዩ ሰዎች በአጋንንት ቁጥጥር ሥር የነበረው ሰው እንዴት እንደ ዳነ ለሌሎች ተናገሩ። \v 37 የጌርጌሴኖን ክልልና የዚያ አካባቢ ሰዎች ሁሉ ታላቅ ፍርሃት ይዟቸው ስለነበረ ኢየሱስ ከእነርሱ ተለተይቶ እንዲሄድ ጠየቁት፤ እርሱም ከዚያ ስፍራ ወደ መጣበት ለመመለስ ወደ ጀልባይቱ ገባ። \ No newline at end of file +\v 36 ከዚያም የሆነውን ነገር ያዩ ሰዎች በአጋንንት ቁጥጥር ሥር የነበረው ሰው እንዴት እንደ ዳነ ለሌሎች ተናገሩ። \v 37 የጌርጌሴኖን ክልልና የዚያ አካባቢ ሰዎች ሁሉ ታላቅ ፍርሃት ይዟቸው ስለ ነበረ፣ ኢየሱስ ከእነርሱ እንዲሄድ ለመኑት፤ እርሱም ከዚያ ስፍራ ወደ መጣበት ለመመለስ ወደ ጀልባይቱ ገባ። \ No newline at end of file diff --git a/08/38.txt b/08/38.txt index 5cbabb8..8330cac 100644 --- a/08/38.txt +++ b/08/38.txt @@ -1 +1 @@ -\v 38 አጋንንት የወጣለት ሰው ከእርሱ ጋር ይሄድ ዘንድ ኢየሱስን ለመነ። \v 39 ኢየሱስ ግን “ወደ ቤተ ሰቦችህ ተመለስና እግዚአብሔር ያደረገልህን ታላላቅ ነገሮችን ሁሉ ተርክላቸው” ብሎ አሰናበተው። ሰውየውም ኢየሱስ ያደረገለትን ታላላቅ ነገሮች በከተማው ሁሉ እየመሰከረ ጉዞውን ቀጠለ። \ No newline at end of file +\v 38 አጋንንት የወጡለት ሰው ዐብሮት ለመሄድ ኢየሱስን ለመነው። \v 39 ኢየሱስ ግን “ወደ ቤተ ሰቦችህ ተመለስና እግዚአብሔር ያደረገልህን ታላላቅ ነገሮችን ሁሉ ተርክላቸው” ብሎ አሰናበተው። ሰውየውም ኢየሱስ ያደረገለትን ታላላቅ ነገሮች በከተማው ሁሉ እየመሰከረ ጉዞውን ቀጠለ። \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index edc3835..3d20a47 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -71,6 +71,7 @@ "08-30", "08-32", "08-34", + "08-36", "13-01", "13-04", "13-06",