Thu Oct 26 2017 14:42:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
66cd5fc937
commit
9060079f55
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 3 ዘኬዎስ ኢየሱስ የትኛው እንደ ሆነ ለማየት ይሞክር ነበር፥ \v 4 ነገር ግን አጭር ስለነበረ ከሕዝቡ ብዛት የተነሣ አሻግሮ ማየት አልቻለም ነበር። ስለዚህ ኢየሱስ በዚያ መንገድ ሊያልፍ ስለነበር ከሕዝቡ ቀድሞ ሮጠና ኢየሱስን ለማየት የሾላ ዛፍ ላይ ወጣ።
|
||||
\v 3 ዘኬዎስ ኢየሱስ የትኛው እንደ ሆነ ለማየት ይሞክር ነበር፣ \v 4 ነገር ግን አጭር ስለ ነበረ፣ ከሕዝቡ ብዛት የተነሣ አሻግሮ ማየት አልቻለም ነበር። ስለዚህ ኢየሱስ በዚያ መንገድ ያልፍ ስለነበር፣ ከሕዝቡ ቀድሞ ሮጠና ሊያየው በእንድ ሾላ ዛፍ ላይ ወጣ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 5 ኢየሱስም እርሱ ወዳለበት ስፍራ በደረሰ ጊዜ ቀና ብሎ ተመለከተና “ዘኬዎስ ሆይ፥ ዛሬ ወደ ቤትህ መሄድ እፈልጋለሁና ቶሎ ውረድ” አለው። \v 6 ዘኬዎስም በፍጥነት ወረደና በደስታ በቤቱ ተቀበለው። \v 7 ይህን የተመለከቱት ሰዎች ሁሉ፣ “በኃጢአተኛ ሰው ቤት ገባ” በማለት አጉረመረሙ።
|
||||
\v 5 ኢየሱስለበት ስፍራ በደረሰ ጊዜ ቀና ብሎ ተመለከተና “ዘኬዎስ ሆይ፥ ዛሬ ወደ ቤትህ መሄድ እፈልጋለሁና ቶሎ ውረድ” አለው። \v 6 ዘኬዎስም በፍጥነት ወረደና በደስታ በቤቱ ተቀበለው። \v 7 ይህን የተመለከቱት ሰዎች ሁሉ፣ “በኃጢአተኛ ሰው ቤት ገባ” በማለት አጉረመረሙ።
|
|
@ -125,6 +125,7 @@
|
|||
"18-38",
|
||||
"18-40",
|
||||
"18-42",
|
||||
"19-01"
|
||||
"19-01",
|
||||
"19-03"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue