diff --git a/07/02.txt b/07/02.txt index 4aa548f..1fb57c4 100644 --- a/07/02.txt +++ b/07/02.txt @@ -1 +1 @@ -\v 2 \v 3 \v 4 \v 5 2-5 እጅግ የሚወደውና ሞት አፋፍ ላይ የደረሰ አገልጋይ የነበረው አንድ የመቶ አለቃ ነበረ። ስለ ኢየሱስ በሰማ ጊዜ ኢየሱስ መጥቶ ይፈውስለት ዘንድ አጥብቀው እንዲለምኑት ላካቸው። እነርሱም ወደ ኢየሱስ ዘንድ መጥተው ይህ ሰው ሕዝባቸውን ስለሚወድና ምኩራብም ያሠራላቸው በመሆኑ የጠየቀውን ሊያደርግለት እንደሚገባ አበክረው ተመጸኑት። \ No newline at end of file +\v 2 \v 3 \v 4 \v 5 2-5 እጅግ የሚወደውና ሞት አፋፍ ላይ የደረሰ አገልጋይ የነበረው አንድ የመቶ አለቃ ነበረ። ስለ ኢየሱስ በሰማ ጊዜ መጥቶ አገልጋዩን ከመሞት እንዲያድንለት እንዲለምኑት የአይሁድ ሽማግሌዎችን ወደ እርሱ ላካቸው። እነርሱ ወደ ኢየሱስ በቀረቡ ጊዜ፣ "ለእርሱ ይህን ልታዘንድ መጥተው ይህ ሰው ሕዝባቸውን ስለሚወድና ምኩራብም ያሠራላቸው በመሆኑ የጠየቀውን ሊያደርግለት እንደሚገባ አበክረው ተመጸኑት። \ No newline at end of file