Thu Nov 02 2017 15:07:13 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
558ad11bba
commit
84bdc3eccd
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 39 \v 40 39-40 ኢየሱስን የጋበዘው ፈሪሳዊ ይህንን ባየ ጊዜ፣ " ይህ ሰው በእርግጥ ነቢይ ቢሆን ኖሮ እየነካችው ያለችው ሴት ምን ዓይነት ሴት እንደ ሆነች ባወቀም ነበር" ብሎ በልቡ ዐሰበ። ኢየሱስም መልሶ ለፈፊሳዊው እንዲህ አለው፦ “አንድ የምነግርህ ነገር አለኝ” አለው። ፈሪሳዊውም፦ “መምህር ሆይ፣ ተናገር” አለው።
|
||||
\v 39 \v 40 39-40 ኢየሱስን የጋበዘው ፈሪሳዊ ይህንን ባየ ጊዜ፣ " ይህ ሰው በእርግጥ ነቢይ ቢሆን ኖሮ እየነካችው ያለችው ሴት ምን ዓይነት ሴት እንደ ሆነች ባወቀም ነበር" ብሎ በልቡ ዐሰበ። ኢየሱስም መልሶ ፈሪሳዊውን፣ “አንድ የምነግርህ ነገር አለኝ” አለው። ፈሪሳዊውም፣ “መምህር ሆይ፣ ተናገር” አለው።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 41 \v 42 \v 43 41-43 ኢየሱስም “አንድ አበዳሪ ሁለት ተበዳሪዎች ነበሩት፣ አንደኛው የአምስት መቶ ዲናር ሌላኛው ደግሞ የሃምሳ ዲናር ዕዳ ነበረባቸው፤ የሚከፍሉት ስላልነበራቸው ሁለቱንም ዕዳቸውን ማራቸው። ስለዚህ ዕዳቸው ከተማረላቸው ከእነዚህ ከሁለቱ ማንኛቸው አብዳሪውን የበለጠ የሚወደው ይመስልሃል? አለው። ስምዖንም መልሶ፦ “ብዙ የተተወለት ይመስለኛል” አለው። ኢየሱስም፦ “በትክክል መልሰሃል” አለው።
|
||||
\v 41 \v 42 \v 43 41-43 ኢየሱስ፣ “አንድ አበዳሪ ገንዘብ የተበደሩ ሁለት ሰዎች ነበሩት፣ አንደኛው የአምስት መቶ ዲናር ሌላኛው ደግሞ የሃምሳ ዲናር ዕዳ ነበረባቸው፤ የሚከፍሉት ስላልነበራቸው ሁለቱንም ዕዳቸውን ማራቸው። ስለዚህ ዕዳቸው ከተማረላቸው ከእነዚህ ከሁለቱ ማንኛቸው አብዳሪውን የበለጠ የሚወደው ይመስልሃል? አለው። ስምዖንም መልሶ፦ “ብዙ የተተወለት ይመስለኛል” አለው። ኢየሱስም፦ “በትክክል መልሰሃል” አለው።
|
|
@ -51,6 +51,7 @@
|
|||
"07-31",
|
||||
"07-33",
|
||||
"07-36",
|
||||
"07-39",
|
||||
"13-01",
|
||||
"13-04",
|
||||
"13-06",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue