diff --git a/20/37.txt b/20/37.txt index 82527d3..67f370c 100644 --- a/20/37.txt +++ b/20/37.txt @@ -1 +1 @@ -\v 37 ነገር ግን ሙታን ስለመነሣታቸው ሙሴ እንኳ በቁጥቋጦው ስፍራ፣ጌታን የአብርሃም አምላክ፣ የይስሐቅ አምላክና የያዕቆብ አምላክ ብሎ በመጥራቱ አሳይቷል። \v 38 አሁን እርሱ የሕያዋን እንጂ የሙታን አምላክ አይደለም፥ ምክንያቱም ለእርሱ ሁሉም ሕያዋን ናቸው።" \ No newline at end of file +\v 37 ነገር ግን ሙታን ስለ መነሣታቸው ሙሴ እንኳ በቊጥቋጦው ስፍራ፣ጌታን የአብርሃም አምላክ፣ የይስሐቅ አምላክና የያዕቆብ አምላክ ብሎ በመጥራቱ አሳይቷል። \v 38 አሁን እርሱ የሕያዋን እንጂ የሙታን አምላክ አይደለም፣ ምክንያቱም ለእርሱ ሁሉም ሕያዋን ናቸው።" \ No newline at end of file diff --git a/20/39.txt b/20/39.txt index 471c97c..ada7c68 100644 --- a/20/39.txt +++ b/20/39.txt @@ -1 +1 @@ -\v 39 ከሕግ መምህራን አንዳንዶች "መምህር ሆይ፥ ጥሩ አድርገህ መልሰሃል" አሉት። \v 40 ደግሞም ተጨማሪ ጥያቄዎችን ለመጠየቅ ማንም አልደፈሩም። \ No newline at end of file +\v 39 ከሕግ መምህራን አንዳንዶች፣ "መምህር ሆይ፣ ጥሩ አድርገህ መልሰሃል" አሉት። \v 40 ደግሞም ተጨማሪ ጥያቄዎችን ለመጠየቅ ማንም አልደፈሩም። \ No newline at end of file diff --git a/20/41.txt b/20/41.txt index 5d3b438..13d94f7 100644 --- a/20/41.txt +++ b/20/41.txt @@ -1 +1,2 @@ -\v 41 ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፥ "እንግዲህ ሰዎች ክርስቶስን የዳዊት ልጅ ነው የሚሉት እንዴት ነው? \v 42 ዳዊት ራሱ በመዝሙራት ጌታ፥ ለጌታዬ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ \v 43 እስከማደርግልህ ድረስ 'በቀኜ ተቀመጥ' ይላል። \v 44 ስለዚህ ዳዊት ክርስቶስን ጌታ ይለዋል፣ታዲያ የዳዊት ልጅ እንዴት ይሆናል?" \ No newline at end of file +\v 41 ኢየሱስ እንዲህ አላቸው፣ "እንግዲህ ሰዎች ክርስቶስን የዳዊት ልጅ ነው የሚሉት እንዴት ነው? +\v 42 ዳዊት ራሱ በመዝሙራት ጌታ፥ ለጌታዬ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ \v 43 እስከማደርግልህ ድረስ 'በቀኜ ተቀመጥ' ይላል። \v 44 ስለዚህ ዳዊት ክርስቶስን ጌታ ይለዋል፣ታዲያ የዳዊት ልጅ እንዴት ይሆናል?" \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index f38c955..9bfdab6 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -161,6 +161,8 @@ "20-25", "20-27", "20-29", - "20-34" + "20-34", + "20-37", + "20-39" ] } \ No newline at end of file