Mon Oct 23 2017 16:08:16 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
90fa2ee6c9
commit
76eef30f70
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 8 ወይስ ዐሥር የብር ሳንቲሞች ያላት ሴት ከዐሥሩ አንዱ ቢጠፋበት፣ እስከምታገኛው ድረስ መብራት አብርታ፣ ቤቷንም ሁሉ ጠርጋ በትጋት የማትፈልግ ሴት ማን ናት? \v 9 ባገኘችም ጊዜ ወዳጆቿንና ጎረቤቶቿን ሁሉ በአንድነት ጠርታ፣ 'የጠፋብኝን የብር ሳንቲሜን አግኝቻለሁና ኑ ከእኔ ጋር ደስ ይበላችሁ" ትላቸዋለች። \v 10 "እንደዚሁም ንስሓ በሚገባ በአንድ ኅጢአተኛ በእግዚአብሔር መላአክት ፊት ታላቅ ደስታ እንደሚሆን እነግራችኋለሁ።"
|
||||
\v 8 ወይስ ዐሥር የብር ሳንቲሞች ያላት ሴት ከዐሥሩ አንዱ ቢጠፋበት፣ እስከምታገኛው ድረስ መብራት አብርታ፣ ቤቷንም ሁሉ ጠርጋ በትጋት የማትፈልግ ሴት ማን ናት? \v 9 ባገኘችም ጊዜ ወዳጆቿንና ጎረቤቶቿን ሁሉ በአንድነት ጠርታ፣ 'የጠፋብኝን የብር ሳንቲሜን አግኝቻለሁና ኑ ከእኔ ጋር ደስ ይበላችሁ' ትላቸዋለች። \v 10 "እንደዚሁም ንስሓ በሚገባ በአንድ ኅጢአተኛ በእግዚአብሔር መላአክት ፊት ታላቅ ደስታ እንደሚሆን እነግራችኋለሁ።"
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 11 ከዚያም ኢየሱስ እንዲህ አላቸው፦ "አንድ ሰው ሁለት ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ \v 12 ታናሹ ልጅም አባቱን፦ 'አባቴ ሆይ በኋላ ከሀብትህ ከሚደርሰኝ ድርሻዬን ስጠኝ አለው' አባቱም ሀብቱን ለሁለቱም ልጆቹ አካፈላቸው።
|
||||
\v 11 ከዚያም ኢየሱስ እንዲህ አለ፣ "አንድ ሰው ሁለት ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ \v 12 ታናሹ ልጅም አባቱን፣ 'አባቴ ሆይ፣ በኋላ ከሀብትህ ከሚደርሰኝ ድርሻዬን ስጠኝ' አለው። አባቱም ሀብቱን ለሁለቱም ልጆቹ አካፈላቸው።
|
|
@ -66,6 +66,8 @@
|
|||
"14-34",
|
||||
"15-01",
|
||||
"15-03",
|
||||
"15-06"
|
||||
"15-06",
|
||||
"15-08",
|
||||
"15-11"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue