Tue Nov 07 2017 14:45:21 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
d4a0b3ffd0
commit
47f10cbc0c
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 43 በዚያም ለዐሥራ ሁለት ዓመት ደም ሲፈሳት የነበረች፣ ገንዘቧን ሁሉ ለሐኪሞች ብትከፍልም አንዳቸውም ያልፈወሷት ሴት ነበረች። \v 44 እርሷም ከኢየሱስ በስተኋላ መጥታ የልብሱን ጫፍ ነካች፤ ከእርሷ ይፈስ የነበረው ደም ወዲያው ቆመ።
|
||||
\v 43 በዚያም ለዐሥራ ሁለት ዓመት ደም ሲፈሳት የነበረች፣ ገንዘቧን ሁሉ ለሐኪሞች ብትከፍልም አንዳቸውም ያልፈወሷት አንዲት ሴት ነበረች። \v 44 እርሷ ከኢየሱስ በስተኋላ መጥታ የልብሱን ጫፍ ነካች፤ የፈሳት የነበረው ደምም ወዲያው ቆመ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 45 ኢየሱስም “የነካኝ ማን ነው?” አለ። ሁሉም አልነካንህም ብለው በተናገሩ ጊዜ ጴጥሮስ “ጌታ ሆይ ሕዝቡ እኮ እየገፋህና እያጨናነቀህ ነው” አለው። \v 46 ኢየሱስ ግን “ከእኔ ኃይል እንደ ወጣ አውቃለሁና አንድ ሰው ነክቶኛል” አለ።
|
||||
\v 45 ኢየሱስ፣ “የነካኝ ማን ነው?” አለ። ሁሉም አልነካንህም ብለው በተናገሩ ጊዜ ጴጥሮስ “ጌታ ሆይ ሕዝቡ እኮ እየገፋህና እያጨናነቀህ ነው” አለው። \v 46 ኢየሱስ ግን “ከእኔ ኃይል እንደ ወጣ አውቃለሁና አንድ ሰው ነክቶኛል” አለ።
|
|
@ -74,6 +74,7 @@
|
|||
"08-36",
|
||||
"08-38",
|
||||
"08-40",
|
||||
"08-43",
|
||||
"13-01",
|
||||
"13-04",
|
||||
"13-06",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue