From 3d238c22f5d6312e65a321b260fe52af411590bd Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: Tensae Date: Thu, 2 Nov 2017 14:53:14 +0300 Subject: [PATCH] Thu Nov 02 2017 14:53:13 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 07/24.txt | 2 +- 1 file changed, 1 insertion(+), 1 deletion(-) diff --git a/07/24.txt b/07/24.txt index acf6595..64d7975 100644 --- a/07/24.txt +++ b/07/24.txt @@ -1 +1 @@ -\v 24 \v 25 \v 26 24-26 የዮሐንስ መልእክተኞች ከሄዱ በኋላ ኢየሱስ ስለ ዮሐንስ በሚመለከት እንዲህ አላቸው፦ “ወደ ምድረ በዳ የወጣችሁት በንፋስ የሚወዛወዘውን ሸንበቆ ለማየት ነበርን? ወይስ የወጣችሁት የሚያማምሩ ልብሶች የለበሱትን ለማየት ነበርን? አስተውሉ፣ የሚያማምሩ ልብሶችን ለብሰው በድሎት የሚኖሩ ሰዎች የሚገኙት በቤተ መንግሥታት ነው። ልታዩ የወጣችሁት ግን ነቢይ ከሆነ፣ እንግዲያውስ ያያችሁት ነቢይ ብቻ ሳይሆን ከነቢያትም የበለጠውን ነው። \ No newline at end of file +\v 24 \v 25 \v 26 24-26 የዮሐንስ መልእክተኞች ከሄዱ በኋላ ኢየሱስ ስለ ዮሐንስ ለሕዝቡ እንዲህ ይላቸው ጀመር፣ “ምን ልታዩ ወደ በረሐ ወጣችሁ በነፋስ የሚወዛወዘውን ሸንበቆ ለማየት ነውን? ወይስ የወጣችሁት የሚያማምሩ ልብሶች የለበሱትን ለማየት ነበርን? አስተውሉ፣ የሚያማምሩ ልብሶችን ለብሰው በድሎት የሚኖሩ ሰዎች የሚገኙት በቤተ መንግሥታት ነው። ልታዩ የወጣችሁት ግን ነቢይ ከሆነ፣ እንግዲያውስ ያያችሁት ነቢይ ብቻ ሳይሆን ከነቢያትም የበለጠውን ነው። \ No newline at end of file