Thu Oct 26 2017 15:28:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
7df3f56b48
commit
35bfc5f257
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 37 ከደብረ ዘይት ተራራ ቁልቁል ወደሚወስደው መንገድ በቀረበ ጊዜ፣ ቁጥራቸው ብዙ የሆነ ደቀመዛሙርት፥ ስላዩአቸው ድንቅ ነገሮች ሁሉ ደስ እያላቸው “በጌታ ስም የሚመጣ ንጉሥ የተባረከ ነው! በሰማይ ሰላም፥ \v 38 ክብርም በአርያም ይሁንለት!” እያሉ በከፍተኛ ድምፅ እግዚአብሔርን አመሰገኑ።
|
||||
\v 37 ከደብረ ዘይት ተራራ ቁልቁል ወደሚወስደው መንገድ በቀረበ ጊዜ፣ ቊጥራቸው ብዙ የሆነ ደቀ መዛሙርት፣ ስላዩአቸው ድንቅ ነገሮች ሁሉ ደስ እያላቸው፣ “በጌታ ስም የሚመጣ ንጉሥ የተባረከ ነው! በሰማይ ሰላም፣ \v 38 ክብርም በአርያም ይሁንለት!” እያሉ በከፍተኛ ድምፅ እግዚአብሔርን አመሰገኑ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 39 በሕዝቡ መካከል የነበሩ አንዳንድ ፈሪሳውያን፣ “መምህር ሆይ ደቀመዛሙርትህን ገሥጻቸው” አሉ። \v 40 ኢየሱስም፥ “ልንገራችሁ፥ እነዚህ ዝም ቢሉ ድንጋዮችም እንኳ ይጮኻሉ” አላቸው።
|
||||
\v 39 በሕዝቡ መካከል የነበሩ አንዳንድ ፈሪሳውያን፣ “መምህር ሆይ፣ ደቀ መዛሙርትህን ገሥጻቸው” አሉ። \v 40 ኢየሱስም፣ “ልንገራችሁ፥ እነዚህ ዝም ቢሉ ድንጋዮችም እንኳ ይጮኻሉ” አላቸው።
|
|
@ -139,6 +139,7 @@
|
|||
"19-26",
|
||||
"19-28",
|
||||
"19-29",
|
||||
"19-32"
|
||||
"19-32",
|
||||
"19-37"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue