From 34ee6d1842eb7c199f85172cad4dac97c06f6b91 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: Tensae Date: Thu, 2 Nov 2017 14:55:15 +0300 Subject: [PATCH] Thu Nov 02 2017 14:55:13 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 07/24.txt | 2 +- 07/27.txt | 2 +- manifest.json | 1 + 3 files changed, 3 insertions(+), 2 deletions(-) diff --git a/07/24.txt b/07/24.txt index 64d7975..28e5d3a 100644 --- a/07/24.txt +++ b/07/24.txt @@ -1 +1 @@ -\v 24 \v 25 \v 26 24-26 የዮሐንስ መልእክተኞች ከሄዱ በኋላ ኢየሱስ ስለ ዮሐንስ ለሕዝቡ እንዲህ ይላቸው ጀመር፣ “ምን ልታዩ ወደ በረሐ ወጣችሁ በነፋስ የሚወዛወዘውን ሸንበቆ ለማየት ነውን? ወይስ የወጣችሁት የሚያማምሩ ልብሶች የለበሱትን ለማየት ነበርን? አስተውሉ፣ የሚያማምሩ ልብሶችን ለብሰው በድሎት የሚኖሩ ሰዎች የሚገኙት በቤተ መንግሥታት ነው። ልታዩ የወጣችሁት ግን ነቢይ ከሆነ፣ እንግዲያውስ ያያችሁት ነቢይ ብቻ ሳይሆን ከነቢያትም የበለጠውን ነው። \ No newline at end of file +\v 24 \v 25 \v 26 24-26 የዮሐንስ መልእክተኞች ከሄዱ በኋላ ኢየሱስ ስለ ዮሐንስ ለሕዝቡ እንዲህ ይላቸው ጀመር፣ “ምን ልታዩ ወደ በረሐ ወጣችሁ በነፋስ የሚወዛወዘውን ሸንበቆ ለማየት ነውን? ወይስ የወጣችሁት የሚያማምሩ ልብሶች የለበሱትን ለማየት ነውን? እነሆ፣ የሚያማምሩ ልብሶችን ለብሰው በድሎት የሚኖሩ ሰዎች የሚገኙት በአብያተ መንግሥታት ነው። ልታዩ የወጣችሁት ግን ነቢይን ከሆነ፣ እንግዲያውስ ያያችሁት ነቢይን ብቻ ሳይሆን ከነቢያትም የበለጠውን ነው። \ No newline at end of file diff --git a/07/27.txt b/07/27.txt index c480f6f..8927a2f 100644 --- a/07/27.txt +++ b/07/27.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 27 \v 28 27 ስለ እርሱ እንዲህ ተብሎ ተጽፏል፦ ‘አስተውሉ፣ በፊታችሁ መንገድን የሚጠርግ መልእክተኛዬን እልካለሁ’ +\v 27 \v 28 27 ስለ እርሱ፣ ‘እነሆ፣ በፊታችሁ መንገድን የሚጠርግ መልእክተኛዬን እልካለሁ’ 28 ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከዮሐንስ የሚበልጥ ማንም የለም፤ ቢሆንም በእግዚአብሔር መንግሥት ከሁሉም የሚያንሰው ይበልጠዋል። \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index a0b7b96..67c6aff 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -45,6 +45,7 @@ "07-16", "07-18", "07-21", + "07-24", "13-01", "13-04", "13-06",