diff --git a/05/37.txt b/05/37.txt index 2df8a67..5a7a407 100644 --- a/05/37.txt +++ b/05/37.txt @@ -1 +1 @@ -\v 37 \v 39 37. እንደዚሁም፣ ማንም ሰው በአሮጌው አቁማዳ አዲስ የወይን ጠጅ አያስቀምጥም፡፡ እንደዚህ ቢያደርግ፣ አዲሱ ወይን ጠጅ አቁማዳውን ያፈነዳዋል፣ ወይን ጠጁም ይፈሳል፣ አቁማዳውም ይበላሻል፡፡ \v 38 38. ነገር ግን አዲስ ወይን ጠጅ በአዲስ አቁማዳ ይቀመጣል፡፡ 39. ምንም ሰው አሮጌውን ወይን ጠጅ ከጠጣ በኋላ አዲሱን የወይን ጠጅ አይፈልግም፣ ‘አሮጌው ይሻላል’ ይላልና፡፡” \ No newline at end of file +\v 37 እንደዚሁም፣ ማንም ሰው በአሮጌው አቁማዳ አዲስ የወይን ጠጅ አያስቀምጥም፡፡ እንደዚህ ቢያደርግ፣ አዲሱ ወይን ጠጅ አቁማዳውን ያፈነዳዋል፣ ወይን ጠጁም ይፈሳል፣ አቁማዳውም ይበላሻል፡፡ \v 38 ነገር ግን አዲስ ወይን ጠጅ በአዲስ አቁማዳ ይቀመጣል፡፡ \v 39 ማንም ሰው አሮጌውን ወይን ጠጅ ከጠጣ በኋላ አዲሱን የወይን ጠጅ አይፈልግም፣ ‘አሮጌው ይሻላል’ ይላልና፡፡” \ No newline at end of file diff --git a/06/01.txt b/06/01.txt new file mode 100644 index 0000000..524f8ab --- /dev/null +++ b/06/01.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\c 6 \v 1 በሰንበት ቀን በእህል እርሻ መካከል በሚያልፍበት ጊዜ ደቀመዛሙርቱ እሸት +እየቀጠፉና በእጆቻቸው እያሹ እህሉን ይቅሙ ነበር፡፡ \v 2 ገር ግን ከፈሪሳውያን አንዳንዶቹ፣ “በሰንበት ቀን ማድረግ ያልተፈቀደውን የምታደርጉት ለምንድን ነው?” አሏቸው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/06/03.txt b/06/03.txt new file mode 100644 index 0000000..b8ee431 --- /dev/null +++ b/06/03.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 3 \v 5 3. ኢየሱስም ለእነርሱ፣ “ዳዊት በተራበ ጊዜ እርሱና ከእርሱ ጋር የነበሩት ያደረጉትን እንኳ አላነበባችሁምን? \v 4 ወደ እግዚአብሔር ቤት ገብቶ ከገጸ-ኅብስቱ ጥቂት ወሰደ ካህናትም ብቻ ይበሉ ዘንድ የተፈቀደላቸውን ለራሱ በላ አብረውት ከነበሩትም ለአንዳንዶቸ ይበሉ ዘንድ ሰጣቸው፡፡” አላቸው፡፡ 5. ከዚያ በኋላም፣ “የሰው ልጅ የሰንበት ጌታ ነው” አላቸው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index de8d344..32840fd 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -138,6 +138,8 @@ "05-29", "05-33", "05-36", + "05-37", + "06-01", "07-01", "07-02", "07-06",