\v 9 እኔ ግን፣ በምስጋና መዝሙር መሥዋዕት
አቀርብልሃለሁ፤
የተሳልሁትንም እፈጽማለሁ፡፡
ድነት ከያህዌ ዘንድ ነው፡፡
\v 10 ከዚም ያህዌ ዓሣውን አዘዘ
ዮናስንም ደረቁ ምድር ላይ ተፋው፡፡