am_jon_text_ulb/02/05.txt

6 lines
358 B
Plaintext

\v 5 ሕይወቴን ለማጥፋት ውሆች ሸፈኑኝ፤
ጥልቁም በዙሪያዬ ነበረ፤
የባሕር ዐረም ራሴ ላይ ተጠመጠመ፡፡
\v 6 ወደ ተራሮች መሠረት ሰመጥሁ
የምድርም በር ለዘላለም ተዘጋብኝ፤
ያህዌ አምላኬ ሆይ፣ አንተ ሕይወቴን ከጥልቁ አወጣህ!