Fri Jan 13 2017 04:30:46 GMT-0800 (Pacific Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-01-13 04:30:48 -08:00
parent 5420659cdd
commit ff189e4b06
1 changed files with 1 additions and 1 deletions

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 18 \v 19 በዚያን ቀን እንዲህ ይሆናል፥ተራሮች አዲስ ወይን ጠጅ ያንጠባጥባሉ፥ኮረብቶችም ወተት ያፈስሳሉ፥የይሁዳ ጅረቶች ሁሉ ውኃ ያጎ
ርፋሉ፥ከእግዚአብሔር ቤት ምንጭ ይመነጫል፥የሰጢምንም ሸለቆ ያጠጣል። በይሁዳ ሕዝብ ላይ ግፍ ፈጽመዋልና፥
ርፋሉ፥ከእግዚአብሔር ቤት ምንጭ ይመነጫል፥የሰጢምንም ሸለቆ ያጠጣል። በይሁዳ ሕዝብ ላይ ግፍ ፈጽመዋልና፥በምድራቸው የንጽሐንን ደም አፍስሰዋልና፤ ግብጽ ባድማ፥ኤዶምም ምድረ በዳ ትሆናለች።