am_jol_text_udb/03/11.txt

1 line
366 B
Plaintext

\v 11 11. ለይሁዳ ቅርብ ከሆኑ አገሮች የሆናችሁ ሕዝቦች ሁሉ ለፍጥነት ልትመጡና በዚያ በኢዮሳፍጥ ሸለቆ ልትሰበስቡ ይገባል፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ሆይ፣ እንደዚያ በሚሆንበት ጊዜ፣ ታጠቃቸው ዘንድ የመላእክት ሠራዊት ላክባቸው!