From d5074d5abc2d939b215b917ceb672aa77a4542fe Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tsDesktop Date: Wed, 5 Jul 2017 22:47:55 +0300 Subject: [PATCH] Wed Jul 05 2017 22:47:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 02/06.txt | 4 ++-- 02/08.txt | 4 ++-- 02/10.txt | 4 ++-- 02/12.txt | 4 ++-- 02/14.txt | 2 +- 02/15.txt | 4 ++-- 02/17.txt | 2 +- 02/18.txt | 4 ++-- 02/20.txt | 2 +- 02/21.txt | 6 +++--- 02/24.txt | 4 ++-- 11 files changed, 20 insertions(+), 20 deletions(-) diff --git a/02/06.txt b/02/06.txt index 949331c..ddbec35 100644 --- a/02/06.txt +++ b/02/06.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 6 \v 7 6. ሰዎች መምጣታቸውን ሲመለከቱ እጅግ ይገረጣሉ ይፈሩማል፡፡ -7. ወታደሮች እንደሚያደርጉት አንበጦቹ በግድግዳዎች ላይ ይዘላሉ፤ ረድፋቸውንም ጠብቀው ይጓዛሉ እንጂ በፍጹም ከመስመራቸው ዝንፍ አይሉም (አይወጡም)፡፡ \ No newline at end of file +\v 6 6. ሰዎች መምጣታቸውን ሲመለከቱ እጅግ ይገረጣሉ ይፈሩማል፡፡ +\v 7 7. ወታደሮች እንደሚያደርጉት አንበጦቹ በግድግዳዎች ላይ ይዘላሉ፤ ረድፋቸውንም ጠብቀው ይጓዛሉ እንጂ በፍጹም ከመስመራቸው ዝንፍ አይሉም (አይወጡም)፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/02/08.txt b/02/08.txt index 500a0e9..96ec25d 100644 --- a/02/08.txt +++ b/02/08.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 8 \v 9 8. እርስ በርሳቸው ሳይጋፉ ወደፊት ይገሠግሣሉ፤ ሰዎች ጦርና አንካሴ ቢወረውሩባቸውም ያ እንዲቆሙ አያደርጋቸውም፡፡ -9. በከተማ ቅጥሮች ላይ ይርመሰመሳሉ ወደ ቤቶቻችንም ይገባሉ፤ ሌቦች እንደሚያደርጉት በመስኮቶቻችን በኩል ይገባሉ፡፡ \ No newline at end of file +\v 8 እርስ በርሳቸው ሳይጋፉ ወደፊት ይገሠግሣሉ፤ ሰዎች ጦርና አንካሴ ቢወረውሩባቸውም ያ እንዲቆሙ አያደርጋቸውም፡፡ +\v 9 በከተማ ቅጥሮች ላይ ይርመሰመሳሉ ወደ ቤቶቻችንም ይገባሉ፤ ሌቦች እንደሚያደርጉት በመስኮቶቻችን በኩል ይገባሉ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/02/10.txt b/02/10.txt index 456b5cf..c654ce9 100644 --- a/02/10.txt +++ b/02/10.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 10 \v 11 10. መሬት እንድትንገዳገድ ሰማይም እንዲንቀጠቀጥ እንደሚያደርጉ ያህል ነው፡፡ በሰማዩ ላይ እጅግ ብዙ አንበጦች ስለሚኖሩ ፀሐይና ጨረቃ ይጨልማሉ፤ ክዋክብትም አያንፀባርቁም፡፡ -11. ሊቈጠር የማይችለውን ይህንን የአንበጣ ሠራዊት እግዚአብሔር ይመራዋል፤ እነርሱም የእርሱን ትእዛዝ ያከብራሉ፤ ማንም በሕይወት ሊተርፍ የሚችል እስከማይመስል ድረስ ይህ አሁን በእኛ ላይ የሚፈርድበትና እኛን የሚቀጣበት ጊዜ እጅግ አስፈሪ ነው፡፡ \ No newline at end of file +\v 10 መሬት እንድትንገዳገድ ሰማይም እንዲንቀጠቀጥ እንደሚያደርጉ ያህል ነው፡፡ በሰማዩ ላይ እጅግ ብዙ አንበጦች ስለሚኖሩ ፀሐይና ጨረቃ ይጨልማሉ፤ ክዋክብትም አያንፀባርቁም፡፡ +\v 11 ሊቈጠር የማይችለውን ይህንን የአንበጣ ሠራዊት እግዚአብሔር ይመራዋል፤ እነርሱም የእርሱን ትእዛዝ ያከብራሉ፤ ማንም በሕይወት ሊተርፍ የሚችል እስከማይመስል ድረስ ይህ አሁን በእኛ ላይ የሚፈርድበትና እኛን የሚቀጣበት ጊዜ እጅግ አስፈሪ ነው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/02/12.txt b/02/12.txt index c8fd216..61e6d43 100644 --- a/02/12.txt +++ b/02/12.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 12 \v 13 12. እግዚአብሔር ግን እንደዚህ ይላል፡- ‹‹እንደደረሱባችሁ እንደነዚህ ጥፋቶች ሳይሆን በመላ ውስጣዊ ማንነታችሁ እናንተ ወደ እኔ መመለስ ትችላላችሁ፤ እኔን በመተዋችሁ እንዳዘናችሁ ለማሳየት አልቅሱ፣ ዋይ በሉ ደግሞም ጹሙ፡፡ -13. ማዘናችሁን ለመግለጽ ልብሶቻችሁን ብቻ አትቅደዱ፤ ከዚያ ይልቅ በውስጣዊ ማንነታችሁ ማዘናችሁን ግለጹ፡፡›› እግዚአብሔር መሐሪና ደግ ነው ፈጥኖ አይቈጣም፤ በታማኝነት ሕዝቡን ይወዳል፡፡ ፈጥኖ አይቆጣም፣ ከዚያ ይልቅ እጅግ አብዝቶና በታማኝነት ይወዳችኋል፤ እኛንም መቅጣት አይወድም፡፡ \ No newline at end of file +\v 12 እግዚአብሔር ግን እንደዚህ ይላል፡- ‹‹እንደደረሱባችሁ እንደነዚህ ጥፋቶች ሳይሆን በመላ ውስጣዊ ማንነታችሁ እናንተ ወደ እኔ መመለስ ትችላላችሁ፤ እኔን በመተዋችሁ እንዳዘናችሁ ለማሳየት አልቅሱ፣ ዋይ በሉ ደግሞም ጹሙ፡፡ +\v 13 ማዘናችሁን ለመግለጽ ልብሶቻችሁን ብቻ አትቅደዱ፤ ከዚያ ይልቅ በውስጣዊ ማንነታችሁ ማዘናችሁን ግለጹ፡፡›› እግዚአብሔር መሐሪና ደግ ነው ፈጥኖ አይቈጣም፤ በታማኝነት ሕዝቡን ይወዳል፡፡ ፈጥኖ አይቆጣም፣ ከዚያ ይልቅ እጅግ አብዝቶና በታማኝነት ይወዳችኋል፤ እኛንም መቅጣት አይወድም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/02/14.txt b/02/14.txt index 40ebd0a..de01ed2 100644 --- a/02/14.txt +++ b/02/14.txt @@ -1 +1 @@ -\v 14 14. እናንተን ለመቅጣት የወሰነውን ውሳኔ ለውጦ በዚያ ፋንታ በምሕረቱ ያደርግላችሁ እንደሆነ ማንም አያውቅም፤ እንደዚያ የሚያደርግ ከሆነ ከሚሰጣችሁ ነገሮች ጥቂቱን ለእርሱ መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርቡ ዘንድ እህልና ወይን አትረፍርፎ በመስጠት ይባርካችኋል፡፡ \ No newline at end of file +\v 14 እናንተን ለመቅጣት የወሰነውን ውሳኔ ለውጦ በዚያ ፋንታ በምሕረቱ ያደርግላችሁ እንደሆነ ማንም አያውቅም፤ እንደዚያ የሚያደርግ ከሆነ ከሚሰጣችሁ ነገሮች ጥቂቱን ለእርሱ መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርቡ ዘንድ እህልና ወይን አትረፍርፎ በመስጠት ይባርካችኋል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/02/15.txt b/02/15.txt index c9f8fc2..caa0651 100644 --- a/02/15.txt +++ b/02/15.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 15 \v 16 15. በጽዮን ተራራ መለከትን ንፉ፤ ሕዝቡንም ሰብስቡ! ስለ ኃጢአታችሁ ማዘናችሁን ለመግለጽ የተለየ የጾም ወቅት ቅጠሩ፡፡ -16. በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት እንድታገኙ የሚያደርጓችሁን ሥርዓቶች ፈጽሙ፤ አዛውንቶቹና ልጆቹ ሕፃናቱም ሳይቀሩ፣ ሙሽሪርንና ሙሽራውን ለእልፍኞቻቸው (ከጫጉላ ቤታቸው) ጠርታችሁ ለየት ብላችሁ ለዓላማ እንደተሰለፈ ወገን በአንድት ተያያዙ፡፡ \ No newline at end of file +\v 15 በጽዮን ተራራ መለከትን ንፉ፤ ሕዝቡንም ሰብስቡ! ስለ ኃጢአታችሁ ማዘናችሁን ለመግለጽ የተለየ የጾም ወቅት ቅጠሩ፡፡ +\v 16 በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት እንድታገኙ የሚያደርጓችሁን ሥርዓቶች ፈጽሙ፤ አዛውንቶቹና ልጆቹ ሕፃናቱም ሳይቀሩ፣ ሙሽሪርንና ሙሽራውን ለእልፍኞቻቸው (ከጫጉላ ቤታቸው) ጠርታችሁ ለየት ብላችሁ ለዓላማ እንደተሰለፈ ወገን በአንድት ተያያዙ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/02/17.txt b/02/17.txt index bf98db7..7e40a1f 100644 --- a/02/17.txt +++ b/02/17.txt @@ -1 +1 @@ -\v 17 17. እግዚአብሔርን የሚያገለግሉንም ካህናት በመሠዊያውና በቤተ መቅደሱ መካከል እንዲያለቅሱና እንደዚህም ብለው እንዲጸልዩ ንገሯቸው፡- ‹‹እግዚአብሔር ሆይ፣ እኛን ሕዝብህን አድነን፤ የባዕድ ሕዝቦች እንዲንቁን አትፍቀድላቸው፤ እንዲያፌዙብንና ‹‹አምላካቸው ለምን ተዋቸው?›› እንዲሉን አትፍቀድላቸው፡፡›› \ No newline at end of file +\v 17 እግዚአብሔርን የሚያገለግሉንም ካህናት በመሠዊያውና በቤተ መቅደሱ መካከል እንዲያለቅሱና እንደዚህም ብለው እንዲጸልዩ ንገሯቸው፡- ‹‹እግዚአብሔር ሆይ፣ እኛን ሕዝብህን አድነን፤ የባዕድ ሕዝቦች እንዲንቁን አትፍቀድላቸው፤ እንዲያፌዙብንና ‹‹አምላካቸው ለምን ተዋቸው?›› እንዲሉን አትፍቀድላቸው፡፡›› \ No newline at end of file diff --git a/02/18.txt b/02/18.txt index 2ae19cc..5f4b8f4 100644 --- a/02/18.txt +++ b/02/18.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 18 \v 19 18. እግዚአብሔር ግን ስለ ሕዝቡ ግድ እንደሚለውና ለእነርሱም በምሕረቱ እንደሚያደርግላቸው ዐሳየ፡፡ -19. ሕዝቡ ሲጸልይ እግዚአብሔር መለሰ እንዲህም አለ፡- ‹‹እኔ እህልና ወይን ጠጅ እንዲሁም የወይራ ዘይት አትረፍርፌ እሰጣችኋለሁ፤ እናንተም ትረካላችሁ፤ ባዕድን ሕዝቦችም እንዲሰድቧችሁ ከእንግዲህ አልፈቅድላቸውም፡፡ \ No newline at end of file +\v 18 እግዚአብሔር ግን ስለ ሕዝቡ ግድ እንደሚለውና ለእነርሱም በምሕረቱ እንደሚያደርግላቸው ዐሳየ፡፡ +\v 19 ሕዝቡ ሲጸልይ እግዚአብሔር መለሰ እንዲህም አለ፡- ‹‹እኔ እህልና ወይን ጠጅ እንዲሁም የወይራ ዘይት አትረፍርፌ እሰጣችኋለሁ፤ እናንተም ትረካላችሁ፤ ባዕድን ሕዝቦችም እንዲሰድቧችሁ ከእንግዲህ አልፈቅድላቸውም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/02/20.txt b/02/20.txt index 04bda71..0ca9551 100644 --- a/02/20.txt +++ b/02/20.txt @@ -1 +1 @@ -\v 20 20. ሌላ የአንበጣ ሠራዊት እናንተን ለማጥቃት ከሰሜን ይመጣል፤ ነገር ግን ኢየሩሳሌምን አልፈው ወደ በረሐው ጉዟቸውን እንዲቀጥሉ አደርጋቸዋለሁ፤ አንዳንዶቹ በስተምሥራቅ በኩል ወደ ሙት ባሕር ይሄዳሉ፤ አንዳንዶቹ በስተምዕራብ በኩል ወደ ታለቁ ባሕር ይሄዳሉ፤ በዚያ ሁሉም ይሞታሉ፣ አካላቸውም ይከረፋል (ይገማል)፤ ለእናንተ ድንቅ ነገሮችን አደርግላችኋለሁ፡፡›› \ No newline at end of file +\v 20 ሌላ የአንበጣ ሠራዊት እናንተን ለማጥቃት ከሰሜን ይመጣል፤ ነገር ግን ኢየሩሳሌምን አልፈው ወደ በረሐው ጉዟቸውን እንዲቀጥሉ አደርጋቸዋለሁ፤ አንዳንዶቹ በስተምሥራቅ በኩል ወደ ሙት ባሕር ይሄዳሉ፤ አንዳንዶቹ በስተምዕራብ በኩል ወደ ታለቁ ባሕር ይሄዳሉ፤ በዚያ ሁሉም ይሞታሉ፣ አካላቸውም ይከረፋል (ይገማል)፤ ለእናንተ ድንቅ ነገሮችን አደርግላችኋለሁ፡፡›› \ No newline at end of file diff --git a/02/21.txt b/02/21.txt index 4870157..d179bd2 100644 --- a/02/21.txt +++ b/02/21.txt @@ -1,3 +1,3 @@ -\v 21 \v 22 \v 23 21. በእርግጥም እግዚአብሔር ድንቅ ነገሮችን ያደርጋል፤ ስለዚህ ምድሪቱ እንኳን ደስ ሊላት ይገባል! -22. መስኩ ፈጥኖ ይለመልማልና የዱር እንስሳቱ ሊፈሩ አይገባቸውም፤ በለሱና ሌሎቹ ዛፎች በፍሬ የተሞሉ ይሆናሉ፤ የወይን ተክሉም በዘለላዎች ይሸፈናል፡፡ -23. እናንተ የኢየሩሳሌም ሕዝብ ሆይ፣ እግዚአብሔር አምላካችሁ ስለሚያደርግላችሁ ነገር ደስ ይበላችሁ፤ እርሱ ከዚህ ቀደም ሲያደርግላችሁ እንደነበረው በወቅቱ በፀደይና በበልግ ወራት የተትረፈረፈን ዝናብ ይልክላችኋል፡፡ \ No newline at end of file +\v 21 በእርግጥም እግዚአብሔር ድንቅ ነገሮችን ያደርጋል፤ ስለዚህ ምድሪቱ እንኳን ደስ ሊላት ይገባል! +\v 22 መስኩ ፈጥኖ ይለመልማልና የዱር እንስሳቱ ሊፈሩ አይገባቸውም፤ በለሱና ሌሎቹ ዛፎች በፍሬ የተሞሉ ይሆናሉ፤ የወይን ተክሉም በዘለላዎች ይሸፈናል፡፡ +\v 23 እናንተ የኢየሩሳሌም ሕዝብ ሆይ፣ እግዚአብሔር አምላካችሁ ስለሚያደርግላችሁ ነገር ደስ ይበላችሁ፤ እርሱ ከዚህ ቀደም ሲያደርግላችሁ እንደነበረው በወቅቱ በፀደይና በበልግ ወራት የተትረፈረፈን ዝናብ ይልክላችኋል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/02/24.txt b/02/24.txt index db80257..8e649b2 100644 --- a/02/24.txt +++ b/02/24.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 24 24. እህላችሁን የምትወቁበት አውድማ በእህል የተሸፈነ ይሆናል፤ ዐዲስ የወይን ጭማቂንና የወይራ ዘይትን የምታጠራቅሙባቸው ጋኖችም ሞልተው ይፈሳሉ፡፡ -\v 25 25. እግዚአብሔር እንደዚህ ይላል፡- ‹‹እንዲያጠቃችሁ የላክሁባችሁ ያ ግዙፍ ሠራዊት፣ ታላቁ የአንበጣ መንጋ የደመሰሰባችሁን ማንኛውንም ነገር መልሼ እሰጣችኋለሁ፡፡ \ No newline at end of file +\v 24 እህላችሁን የምትወቁበት አውድማ በእህል የተሸፈነ ይሆናል፤ ዐዲስ የወይን ጭማቂንና የወይራ ዘይትን የምታጠራቅሙባቸው ጋኖችም ሞልተው ይፈሳሉ፡፡ +\v 25 እግዚአብሔር እንደዚህ ይላል፡- ‹‹እንዲያጠቃችሁ የላክሁባችሁ ያ ግዙፍ ሠራዊት፣ ታላቁ የአንበጣ መንጋ የደመሰሰባችሁን ማንኛውንም ነገር መልሼ እሰጣችኋለሁ፡፡ \ No newline at end of file