diff --git a/03/09.txt b/03/09.txt index 4f73fcf..40ae0e1 100644 --- a/03/09.txt +++ b/03/09.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 9 \v 10 9. ለሁሉም አገር ሕዝች አውጁ፡- ‹‹ለጦርነት ተዘጋጁ! ወታደሮችን ጠርታችሁ በውጊያ ስፍራቸው እንዲቆሙ ንገሯቸው፡፡ -10. ማረሻዎቻችሁን ወስዳችሁ ሰይፎችን ሥሩባቸው፤ የመግረዣ ማጭዶቻችሁንም ወስዳችሁ ጦሮችን ሥሩባቸው፤ ደካማዎቹ ሰዎች እንኳን ብርቱ ወታደሮች ነን ማለት ይገባቸዋል፡፡ \ No newline at end of file +\v 9 9. ለሁሉም አገር ሕዝች አውጁ፡- ‹‹ለጦርነት ተዘጋጁ! ወታደሮችን ጠርታችሁ በውጊያ ስፍራቸው እንዲቆሙ ንገሯቸው፡፡ +\v 10 10. ማረሻዎቻችሁን ወስዳችሁ ሰይፎችን ሥሩባቸው፤ የመግረዣ ማጭዶቻችሁንም ወስዳችሁ ጦሮችን ሥሩባቸው፤ ደካማዎቹ ሰዎች እንኳን ብርቱ ወታደሮች ነን ማለት ይገባቸዋል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/03/11.txt b/03/11.txt index 9d3a126..e97dd7e 100644 --- a/03/11.txt +++ b/03/11.txt @@ -1 +1 @@ -\v 11 11. ለይሁዳ ቅርብ ከሆኑ አገሮች የሆናችሁ ሕዝቦች ሁሉ ለፍጥነት ልትመጡና በዚያ በኢዮሳፍጥ ሸለቆ ልትሰበስቡ ይገባል፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ሆይ፣ እንደዚያ በሚሆንበት ጊዜ፣ ታጠቃቸው ዘንድ የመላእክት ሠራዊት ላክባቸው! \ No newline at end of file +\v 11 ለይሁዳ ቅርብ ከሆኑ አገሮች የሆናችሁ ሕዝቦች ሁሉ ለፍጥነት ልትመጡና በዚያ በኢዮሳፍጥ ሸለቆ ልትሰበስቡ ይገባል፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ሆይ፣ እንደዚያ በሚሆንበት ጊዜ፣ ታጠቃቸው ዘንድ የመላእክት ሠራዊት ላክባቸው! \ No newline at end of file diff --git a/03/12.txt b/03/12.txt index 899433e..e2e67f0 100644 --- a/03/12.txt +++ b/03/12.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 12 \v 13 12. እግዚአብሔር እንደዚህ ይላል፡- ‹‹በይሁዳ አጠገብ ባሉት አገሮች የሚኖሩ ሕዝቦች ዝግጁ ሊሆኑና ወደ ኢዮሣፍጥ ሸለቆ ሊመጡ ይገባቸዋል፤ በዚያ እኔ ፈራጅ ሆኜ እቀጣቸውማለሁ፡፡ -13. ሊሰበሰብ እንደ ደረሰ የእህል መከር ናቸው፣ ስለዚህ እህሉን ለማጨድ ገበሬው ማጭዱን እንደሚዊዛውዝ አንተም እነርሱን ምታቸው፤ በሚረገጡበት ጉድጓድ ውስጥ ከፍ ብለው እንደተከመሩ የወይን ዘለላዎች ናቸውና በጣም ክፉዎች ስለሆኑ ጭማቂው በጉድጓድ ሞልቶ እስከሚፈስ ገበሬው ዘለላዎቹን እንደሚረግጥ አሁን በብርቱ ቅጣቻ፡፡ \ No newline at end of file +\v 12 እግዚአብሔር እንደዚህ ይላል፡- ‹‹በይሁዳ አጠገብ ባሉት አገሮች የሚኖሩ ሕዝቦች ዝግጁ ሊሆኑና ወደ ኢዮሣፍጥ ሸለቆ ሊመጡ ይገባቸዋል፤ በዚያ እኔ ፈራጅ ሆኜ እቀጣቸውማለሁ፡፡ +\v 13 ሊሰበሰብ እንደ ደረሰ የእህል መከር ናቸው፣ ስለዚህ እህሉን ለማጨድ ገበሬው ማጭዱን እንደሚዊዛውዝ አንተም እነርሱን ምታቸው፤ በሚረገጡበት ጉድጓድ ውስጥ ከፍ ብለው እንደተከመሩ የወይን ዘለላዎች ናቸውና በጣም ክፉዎች ስለሆኑ ጭማቂው በጉድጓድ ሞልቶ እስከሚፈስ ገበሬው ዘለላዎቹን እንደሚረግጥ አሁን በብርቱ ቅጣቻ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/03/14.txt b/03/14.txt index f446ae0..ca39769 100644 --- a/03/14.txt +++ b/03/14.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 14 \v 15 14. በዚያ በፍርድ ሸለቆ የታላቅ የሕዝብ አጀብ ድምፅ ይኖራል፤ በቅርቡ እግዚአብሔር እነርሱን የሚቀጣበት ወቅት ይሆናል፡፡ -15. በዚያን ጊዜ የፀሐይ ወይም የጨረቃ ብርሃን አይኖም ክዋክብትም አያንፀባርቁም፡፡ \ No newline at end of file +\v 14 በዚያ በፍርድ ሸለቆ የታላቅ የሕዝብ አጀብ ድምፅ ይኖራል፤ በቅርቡ እግዚአብሔር እነርሱን የሚቀጣበት ወቅት ይሆናል፡፡ +\v 15 በዚያን ጊዜ የፀሐይ ወይም የጨረቃ ብርሃን አይኖም ክዋክብትም አያንፀባርቁም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/03/16.txt b/03/16.txt new file mode 100644 index 0000000..cf02d24 --- /dev/null +++ b/03/16.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 16 እግዚአብሔር በኢየሩሳሌም ካለው የጽዮን ተራራ ይጮኻል፤ ድምፁም እንደ ነጐድጓድ ይሆናል፣ ሰማይንና ምድርንም ያናውጣል፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ሕዝቡን ይጠብቃል፣ ከበስተኋላው የእስራኤል ሕዝብ እንደሚከለሉበት ጠንካራ ቅጥር ይሆናል፡፡ +\v 17 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡- ‹‹በዚያን ጊዜ እናንተ የእስራኤል ሕዝቦች እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ እንደሆንሁ ታውቃላችሁ፤ ለራሴ በለየሁት በጽዮን እኖራለሁ፤ ኢየሩሳሌም ለእኔ እጅግ የተለየች ከተማ ትሆናለች ከባዕድ አገሮች የመጡ ወታደሮችም ዳግመኛ በፍጹም ድል አያደርጓትም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/03/18.txt b/03/18.txt new file mode 100644 index 0000000..d765961 --- /dev/null +++ b/03/18.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 18 በዚያን ጊዜ ኮረብታዎችን የሚሸፍኑ የወይን ተክሎች ይኖራሉ፤ ከብቶቻችሁና ፍየሎቻችሁ የተትረፈረፈ ወተት ይሰጣሉ፤ በይሁዳ ያሉ ወንዞች በፍጹም አይደርቁም፡፡ ከቤተ መቅደሴም የሚነሣ ወንዝ በሙት ባሕር በስተምሥራቅ ወዳለው ወደ ሰጢም ይፈሳል፡፡ +\v 19 የግብፅና የኤዶም ሠራዊት የይሁዳን ሕዝብ አጠቁ አንዳችም በደል ያልፈጸሙትን ብዙ ሰዎችንም ገደሉ፤ ስለዚህ ከእንግዲህ ማንም እስከማይኖርባቸው እነዚያ አገሮች ይፈራርሳሉ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/03/20.txt b/03/20.txt new file mode 100644 index 0000000..dbb6134 --- /dev/null +++ b/03/20.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 20 ነገር ግን በኢየሩሳሌምና በሌሎች የይሁዳ አካባቢዎች ምንጊዜም ሰዎች ይኖራሉ፡፡ +\v 21 እኔ እግዚአብሔር በኢየሩሳሌም ባለው በጽዮን ተራራ እኖራለሁ፤ ከሕዝቤ ብዙዎቹን በገደሉት በግብፅና በኤዶምያስ ሕዝብ ላይ የበቀል እርምጃ እወስዳለሁ፡፡›› \ No newline at end of file