18 lines
972 B
Plaintext
18 lines
972 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ኢዮብ እነዚህን መልዕክቶች ካገኘ በኃላ ምን አደረገ? ",
|
|
"body": "ከዚህ ሁሉ በኋላ ኢዮብ ተነሥቶ በሐዘን ልብሱን ቀደደ፤ ራሱን ተላጨ፤ በግምባሩም ወደ መሬት ተደፍቶ በመስገድ እግዚአብሔርን አመለከ፡፡ [1:20"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከእነዚህ ክስተቶች በኃላ ስለ አለበት ሁኔታ ኢዮብ ምን ተናገረ?",
|
|
"body": "«ከእናቴ ማሕፀን ራቁቴን ተወለድኩ፤ ስሞትም ራቁቴን እሄዳለሁ፤ [1:21"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ያሕዌ ምን እንዳደረገለት ኢዮብ ተናገረ? ",
|
|
"body": "እግዚአብሔር ሰጠ፤ እግዚአብሔር ወሰደ፤ [1:21"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ኢዮብ ሞኝ ሰው እንዳልሆነ እንዴት አሳየ? ",
|
|
"body": "ከቶ ኃጢአት አልሠራም፤ በእግዚአብሔርም ላይ አላማረረም። [1:22"
|
|
}
|
|
] |