am_job_tq/34/16.txt

10 lines
556 B
Plaintext

[
{
"title": "ኤሊሁ እግዚአብሔር መንፈሱንና እስትንፋሱን ወደ ራሱ ቢሰበስብ ምን ይሆናል አለ? ",
"body": "የሰው ዘር ሁሉ በአንድነት በጠፋ ነበር፤ ወደ ዐፈርም በተመለሰ ነበር። [34:15-16"
},
{
"title": "የኤሊሁ ጥያቄ ጥፋተኛ እንደሆነ የሚያሳየው ማንን ነው?",
"body": "ኢዮብ ጻድቁንና ኀያሉን እግዚአብሔር በደለኛ እያደረገው እንደሆነ ይጠቁማል፡፡ [34:17-18"
}
]