diff --git a/01/20.txt b/01/20.txt index eacd544..7dc58bd 100644 --- a/01/20.txt +++ b/01/20.txt @@ -2,5 +2,17 @@ { "title": "ኢዮብ እነዚህን መልዕክቶች ካገኘ በኃላ ምን አደረገ? ", "body": "ከዚህ ሁሉ በኋላ ኢዮብ ተነሥቶ በሐዘን ልብሱን ቀደደ፤ ራሱን ተላጨ፤ በግምባሩም ወደ መሬት ተደፍቶ በመስገድ እግዚአብሔርን አመለከ፡፡ [1:20" + }, + { + "title": "ከእነዚህ ክስተቶች በኃላ ስለ አለበት ሁኔታ ኢዮብ ምን ተናገረ?", + "body": "«ከእናቴ ማሕፀን ራቁቴን ተወለድኩ፤ ስሞትም ራቁቴን እሄዳለሁ፤ [1:21" + }, + { + "title": "ያሕዌ ምን እንዳደረገለት ኢዮብ ተናገረ? ", + "body": "እግዚአብሔር ሰጠ፤ እግዚአብሔር ወሰደ፤ [1:21" + }, + { + "title": "ኢዮብ ሞኝ ሰው እንዳልሆነ እንዴት አሳየ? ", + "body": "ከቶ ኃጢአት አልሠራም፤ በእግዚአብሔርም ላይ አላማረረም። [1:22" } ] \ No newline at end of file diff --git a/02/01.txt b/02/01.txt new file mode 100644 index 0000000..65da246 --- /dev/null +++ b/02/01.txt @@ -0,0 +1,10 @@ +[ + { + "title": "የእግዚአብሔር ልጆች በያሕዌ ፊት በቀረበ ጊዜ ማን አብራቸው ተገኘ? ", + "body": "ሰይጣንም አብሮአቸው ቀረበ። [2:1" + }, + { + "title": "ሠይጣን ለያሕዌ ምን እያደገረ እንደነበረ ነገረው? ", + "body": "በምድር ዙሪያ ወዲያና ወዲህ እመላለስ ነበር አለ። [2:2" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/02/03.txt b/02/03.txt new file mode 100644 index 0000000..e633867 --- /dev/null +++ b/02/03.txt @@ -0,0 +1,6 @@ +[ + { + "title": "ከሠይጣን ጥቃት በኃላ ኢዮብ ምን ማድረግ እንደቀጠለ ያሕዌ ተናገረ? ", + "body": "" + } +] \ No newline at end of file