am_jhn_text_ulb/15/14.txt

1 line
388 B
Plaintext

\v 14 ያዘዝኋችሁን ነገር ብታደርጉ ወዳጆቼ ናችሁ። \v 15 ከእንግዲህ አገልጋዮች ብዬ አልጠራችሁም፤ ምክንያቱም አገልጋይ ጌታው ምን እያደረገ እንዳለ አያውቅም። ከአባቴ የሰማሁትን ነገር ሁሉ እንድታውቁ ስለ ነገርኋችሁ፣ ወዳጆች ብያችኋለሁ።