am_jhn_text_ulb/15/03.txt

1 line
351 B
Plaintext

\v 3 ከነገርኋችሁ ቃል የተነሣ እናንተ ንጹሓን ናችሁ። \v 4 በእኔ ኑሩ እኔም በእናንተ። ቅርንጫፍ በወይኑ ግንድ ላይ ካልኖረ በቀር በራሱ ፍሬ ማፍራት እንደማይችል ሁሉ፣ እናንተም በእኔ ካልኖራችሁ ፍሬ ማፍራት አትችሉም።