am_jhn_text_ulb/10/29.txt

1 line
309 B
Plaintext

\v 29 እነርሱን ለእኔ የሰጠ አባቴ ከሌሎች ሁሉ ይበልጣል፤ ስለዚህ ከአብ እጅ ነጥቆ ሊያወጣቸው የሚችል ማንም የለም። \v 30 እኔና አብ አንድ ነን።” \v 31 አይሁድ ሊወግሩት እንደ ገና ድንጋይ አነሡ።