am_jhn_text_ulb/01/22.txt

3 lines
395 B
Plaintext

\v 22 ከዚያም እነርሱ፣ «ለላኩን መልስ መስጠት እንድንችል፣ አንተ ማን ነህ? ስለ ራስህስ ምን ትላለህ?» አሉት፡፡
\v 23 እርሱ፣ «ልክ ነቢዩ ኢሳይያስ እንዳለው፡-
'የጌታን መንገድ አስተካክሉ' እያለ በምድረ በዳ የሚጮኽ ሰው ድምፅ እኔ ነኝ» አላቸው፡፡