\v 15 ከክፉው እንድትጠብቃቸው እንጂ ከዓለም እንድታወጣቸው አልጸልይም፡፡ \v 16 እኔ ከዓለም እንዳይደለሁ እነርሱም ከዓለም አይደሉም፡፡ \v 17 በእውነት ቀድሳቸው፤ ቃልህ እውነት ነው፡፡