diff --git a/01/01.txt b/01/01.txt index 1356005..f69a47d 100644 --- a/01/01.txt +++ b/01/01.txt @@ -1,5 +1 @@ -<<<<<<< HEAD -\c 1 \v 1 በመጀመሪያ ቃል ነበረ፤ ቃልም ከእግዚአብሔር ጋር ነበረ፤ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ፤ \v 2 ይህም ቃል ከመጀመሪያው ከእግዚአብሔር ጋር ነበር፡፡ \v 3 ሁሉም ነገር የተሠራው በእርሱ አማካይነት ነው፤ ከተሠሩት ነገሮች ሁሉ ያለ እርሱ የተሠራ አንድም ነገር አልነበረም፡፡ -======= -በመጀመሪያ ቃል ነበረ፤ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፤ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ፤ይህም ቃል ከመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበር፡፡ ሁሉም ነገር የተሠራው በእርሱ አማካይነት ነው፤ ከተሠሩት ነገሮች ሁሉ ያለ እርሱ የተሠራ አንድም ነገር አልነበረም፡፡ ->>>>>>> fe7244507bde9ef2055596d28a4c00b8b20a2875 +\c 1 \v 1 በመጀመሪያ ቃል ነበረ፤ ቃልም ከእግዚአብሔር ጋር ነበረ፤ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ፤ \v 2 ይህም ቃል ከመጀመሪያው ከእግዚአብሔር ጋር ነበር፡፡ \v 3 ሁሉም ነገር የተሠራው በእርሱ አማካይነት ነው፤ ከተሠሩት ነገሮች ሁሉ ያለ እርሱ የተሠራ አንድም ነገር አልነበረም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/01/04.txt b/01/04.txt index 62a38dc..e14d603 100644 --- a/01/04.txt +++ b/01/04.txt @@ -1,5 +1 @@ -<<<<<<< HEAD -\v 4 በእርሱ ሕይወት ነበረ፤ያም ሕይወት የሰው ሁሉ ብርሃን ነበር፡፡ \v 5 ብርሃኑ በጨለማ ይበራል፤ ጨለማም ሊያጠፋው አልቻለም፡፡ -======= -በእርሱ ሕይወት ነበረ፤ያም ሕይወት የሰው ሁሉ ብርሃን ነበር፡፡ ብርሃኑ በጨለማ ይበራል፤ ጨለማም ሊያጠፋው አልቻለም፡፡ ->>>>>>> fe7244507bde9ef2055596d28a4c00b8b20a2875 +\v 4 በእርሱ ሕይወት ነበረ፤ያም ሕይወት የሰው ሁሉ ብርሃን ነበር፡፡ \v 5 ብርሃኑ በጨለማ ይበራል፤ ጨለማም ሊያጠፋው አልቻለም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/01/06.txt b/01/06.txt index f8f80c0..621affb 100644 --- a/01/06.txt +++ b/01/06.txt @@ -1,5 +1 @@ -<<<<<<< HEAD -\v 6 ከእግዚአብሔር የተላከ ስሙ ዮሐንስ የሚባል አንድ ሰው ነበር፡፡ \v 7 ሁሉም በእርሱ እንዲያምኑ እርሱ ስለ ብርሃን ሊመሰክር መጣ። \v 8 ስለ ብርሃን ሊመሰክር መጣ እንጂ ዮሐንስ ራሱ ብርሃን አልነበረም፡፡ -======= -ከእግዚአብሔር የተላከ ስሙ ዮሐንስ የሚባል አንድ ሰው ነበር፡፡ ሁሉም በእርሱ እንዲያምኑ እርሱ ስለ ብርሃን ሊመሰክር መጣ። ስለ ብርሃን ሊመሰክር መጣ እንጂ ዮሐንስ እራሱ ብርሃን አልነበረም፡፡ ->>>>>>> fe7244507bde9ef2055596d28a4c00b8b20a2875 +\v 6 ከእግዚአብሔር የተላከ ስሙ ዮሐንስ የሚባል አንድ ሰው ነበር፡፡ \v 7 ሁሉም በእርሱ እንዲያምኑ እርሱ ስለ ብርሃን ሊመሰክር መጣ። \v 8 ስለ ብርሃን ሊመሰክር መጣ እንጂ ዮሐንስ ራሱ ብርሃን አልነበረም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/01/10.txt b/01/10.txt index 9115743..354c4fa 100644 --- a/01/10.txt +++ b/01/10.txt @@ -1,5 +1 @@ -<<<<<<< HEAD -\v 10 እርሱ በዓለም ውስጥ ነበር፤ ዓለሙም የተሠራው በእርሱ ነው፤ ዓለም ግን አላወቀውም፤ \v 11 የራሱ ወደ ሆኑት መጣ፤ የገዛ ወገኖቹም አልተቀበሉትም፡፡ -======= -እርሱ በዓለም ውስጥ ነበር፤ዓለሙም የተሠራው በእርሱ ነው፤ዓለም ግን አላወቀውም፤ የራሱ ወደ ሆኑት መጣ፤የገዛ ወገኖቹም አልተቀበሉትም፡፡ ->>>>>>> fe7244507bde9ef2055596d28a4c00b8b20a2875 +\v 10 እርሱ በዓለም ውስጥ ነበር፤ ዓለሙም የተሠራው በእርሱ ነው፤ ዓለም ግን አላወቀውም፤ \v 11 የራሱ ወደ ሆኑት መጣ፤ የገዛ ወገኖቹም አልተቀበሉትም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/01/12.txt b/01/12.txt index 20b930d..9455540 100644 --- a/01/12.txt +++ b/01/12.txt @@ -1,5 +1 @@ -<<<<<<< HEAD -\v 12 ለተቀበሉት ሁሉ ግን በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ የእግዚአብሔር ልጆች የመሆንን መብት ሰጣቸው፡፡ \v 13 እነርሱም ከደምና ከሥጋ ወይም ከሰው ፈቃድ አልተወለዱም፤ ከእግዚአብሔር ተወለዱ እንጂ፡፡ -======= -ለተቀበሉት ሁሉ ግን በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ የእግዚአበብሔር ልጅ የመሆንን መብት ሰጣቸው፡፡ እነርሱም ከደምና ከሥጋ ወይም ከሰው ፈቃድ አልተወለዱም፤ ከእግዚአብሔር ተወለዱ እንጂ፡፡ ->>>>>>> fe7244507bde9ef2055596d28a4c00b8b20a2875 +\v 12 ለተቀበሉት ሁሉ ግን በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ የእግዚአብሔር ልጆች የመሆንን መብት ሰጣቸው፡፡ \v 13 እነርሱም ከደምና ከሥጋ ወይም ከሰው ፈቃድ አልተወለዱም፤ ከእግዚአብሔር ተወለዱ እንጂ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/01/14.txt b/01/14.txt index dd8f547..d77f541 100644 --- a/01/14.txt +++ b/01/14.txt @@ -1,5 +1 @@ -<<<<<<< HEAD -\v 14 ቃል ሥጋ ሆነ፤ በመካከላችንም ዐደረ፤ እኛም ጸጋና እውነት የተሞላውን ከአብ ዘንድ ያለውን የአንድያ ልጁን ክብር አየን፡፡ \v 15 ዮሐንስ ስለ እርሱ መሰከረ፤ ድምፁንም ከፍ አድርጎ፣ «ከእኔ በኋላ የሚመጣው እርሱ ከእኔ ይበልጣል፤ 'ከእኔ በፊት ነበርና' ያልኋችሁ ይህ ነው» ይል ነበር፡፡ -======= -ቃል ሥጋ ሆነ፤ በመካከላችንም ዐደረ፤ እኛም ጸጋና እውነት የተሞላውን ከአብ ዘንድ ያለውን የአንድያ ልጁን ክብር አየን፡፡ ዮሐንስ ስለ እርሱ መሰከረ፤ ድምጹንም ከፍ አድርጎ «ከእኔ በኋላ የሚመጣው እርሱ ከእኔ ይበልጣል፤ ከእኔ በፊት ነበርና ያልኋችሁይል ነበር፡፡ ->>>>>>> fe7244507bde9ef2055596d28a4c00b8b20a2875 +\v 14 ቃል ሥጋ ሆነ፤ በመካከላችንም ዐደረ፤ እኛም ጸጋና እውነት የተሞላውን ከአብ ዘንድ ያለውን የአንድያ ልጁን ክብር አየን፡፡ \v 15 ዮሐንስ ስለ እርሱ መሰከረ፤ ድምፁንም ከፍ አድርጎ፣ «ከእኔ በኋላ የሚመጣው እርሱ ከእኔ ይበልጣል፤ 'ከእኔ በፊት ነበርና' ያልኋችሁ ይህ ነው» ይል ነበር፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/01/16.txt b/01/16.txt index 5d9dca5..9462155 100644 --- a/01/16.txt +++ b/01/16.txt @@ -1,5 +1 @@ -<<<<<<< HEAD -\v 16 ከእርሱ ሙላት ሁላችንም በጸጋ ላይ ጸጋ ተቀበልን፤ \v 17 ሕግ በሙሴ በኩል ተሰጥቶ ነበር፤ ጸጋና እውነት ግን በኢየሱስ በኩል መጣ፡፡ \v 18 በየትኛውም ጊዜ እግዚአብሔርን ያየው አንድም ሰው የለም፤ ነገር ግን በአባቱ ዕቅፍ ያለውና እርሱ ራሱ እግዚአብሔር የሆነው አንድያ ልጁ እርሱ እግዚአብሔርን እንዲታወቅ አደረገው፡፡ -======= -ከእርሱ ሙላት ሁላችንም በጸጋ ላይ ጸጋ ተቀብልን፤ ሕግ በሙሴ በኩል ተሰጥቶ ነበር፤ ጸጋና እውነት ግን በኢየሱስ በኩል መጣ፡፡ በየትኛውም ጊዜ እግዚአብሔርን ያየው አንድም ሰው የለም፤ነገርግን በአባቱ እቅፍ ያለውና እርሱ እራሱ እግዚአብሔር የሆነው አንድያ ልጁ እርሱ እግዚአብሔር እንዲታወቅ አደረገው፡፡ ->>>>>>> fe7244507bde9ef2055596d28a4c00b8b20a2875 +\v 16 ከእርሱ ሙላት ሁላችንም በጸጋ ላይ ጸጋ ተቀበልን፤ \v 17 ሕግ በሙሴ በኩል ተሰጥቶ ነበር፤ ጸጋና እውነት ግን በኢየሱስ በኩል መጣ፡፡ \v 18 በየትኛውም ጊዜ እግዚአብሔርን ያየው አንድም ሰው የለም፤ ነገር ግን በአባቱ ዕቅፍ ያለውና እርሱ ራሱ እግዚአብሔር የሆነው አንድያ ልጁ እርሱ እግዚአብሔርን እንዲታወቅ አደረገው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/01/19.txt b/01/19.txt index 58e1ea7..5cd8f42 100644 --- a/01/19.txt +++ b/01/19.txt @@ -1,5 +1 @@ -<<<<<<< HEAD -\v 19 አይሁድ ከኢየሩሳሌም ካህናትንና ሌዋውያንን ልከው፣ «አንተ ማን ነህ?» ብለው በጠየቁት ጊዜ፣ የዮሐንስ ምስክርነት ይህ ነው፡፡ \v 20 እርሱ በግልጽ ተናገረ አልካደምም፤ ነገር ግን፣ «እኔ ክርስቶስ አይደለሁም» ብሎ መለሰላቸው። \v 21 ስለዚህ እነርሱም፣ «ታዲያ ማን ነህ? ኤልያስ ነህን?» ብለው ጠየቁት፤ እርሱ፣ «አይደለሁም» አላቸው። እነርሱ፣ «ነቢዩ ነህን?» አሉት፤ እርሱ፣ «አይደለሁም» አለ፡፡ -======= -አይሁድ ከኢየሩሳሌም ካህናትንና ሌዋውያንን ልከው «አንተ ማን ነህ» ብለው በጠየቁት ጊዜ የዮሐንስ ምስክርነት ይህ ነው፡፡ እርሱ በግልጽ ተናገረ አልካደምም፤ ነገር ግን «እኔ ክርስቶስ አይደለሁም» ብሎ መለሰላቸው። እነርሱም ታዲያ ማን ነህ? ኤልያስ ነህን? ብለው ጠየቁት፤ እርሱም አይደለሁም አላቸው። እነርሱም ነቢዩ ነህን? አሉት፤ እርሱም«አይደለሁም» አለ፡፡ ->>>>>>> fe7244507bde9ef2055596d28a4c00b8b20a2875 +\v 19 አይሁድ ከኢየሩሳሌም ካህናትንና ሌዋውያንን ልከው፣ «አንተ ማን ነህ?» ብለው በጠየቁት ጊዜ፣ የዮሐንስ ምስክርነት ይህ ነው፡፡ \v 20 እርሱ በግልጽ ተናገረ አልካደምም፤ ነገር ግን፣ «እኔ ክርስቶስ አይደለሁም» ብሎ መለሰላቸው። \v 21 ስለዚህ እነርሱም፣ «ታዲያ ማን ነህ? ኤልያስ ነህን?» ብለው ጠየቁት፤ እርሱ፣ «አይደለሁም» አላቸው። እነርሱ፣ «ነቢዩ ነህን?» አሉት፤ እርሱ፣ «አይደለሁም» አለ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/01/22.txt b/01/22.txt index d370cc4..12c734d 100644 --- a/01/22.txt +++ b/01/22.txt @@ -1,11 +1 @@ -<<<<<<< HEAD -\v 22 ከዚያም እነርሱ፣ «ለላኩን መልስ መስጠት እንድንችል፣ አንተ ማን ነህ? ስለ ራስህስ ምን ትላለህ?» አሉት፡፡ - \v 23 እርሱ፣ «ልክ ነቢዩ ኢሳይያስ እንዳለው፡- -'የጌታን መንገድ አስተካክሉ' እያለ በምድረ በዳ የሚጮኽ ሰው ድምፅ እኔ ነኝ» አላቸው፡፡ -======= -\v 22 ከዚያም እነርሱ «ለላኩን መልስ መስጠት እንድንችል፣ አንተ ማን ነህ? ስለ ራስህስ ምን ትላለህ?» አሉት፡፡ - \v 23 እርሱም፣ -«በነቢዩ በኢሳይያስ እንደ ተነገረው፡- -‹የጌታን መንገድ አስተካክሉ> እያለ -በምድረ በዳ የሚጮኽ ሰው ድምጽ እኔ ነኝ» አላቸው፡፡ ->>>>>>> fe7244507bde9ef2055596d28a4c00b8b20a2875 +\v 22 \v 23 Conflict Parsing Error \ No newline at end of file diff --git a/front/title.txt b/front/title.txt index f9bd15d..f8a89d1 100644 --- a/front/title.txt +++ b/front/title.txt @@ -1,5 +1 @@ -<<<<<<< HEAD -ዮሐንስ -======= -ዮሐንስ ወንጌል ->>>>>>> fe7244507bde9ef2055596d28a4c00b8b20a2875 +ዮሐንስ \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 1708910..31d6553 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -51,8 +51,17 @@ "bj" ], "finished_chunks": [ + "front-title", "01-title", + "01-01", + "01-04", + "01-06", "01-09", + "01-10", + "01-12", + "01-14", + "01-16", + "01-19", "02-title", "03-title", "03-12",