Fri May 20 2016 11:56:18 GMT-0700 (US Mountain Standard Time)
This commit is contained in:
parent
a8a82574bc
commit
25534f22f5
|
@ -1 +1 @@
|
|||
እኛ አንድ እንደሆንን እነርሱም አንድ እንዲሆኑ የሰጠኸኝን ክብር ሰጥቻቸዋለሁ፦ ይህም እኔ በእነርሱ አንተም በእኔ ሆነህ እነርሱ በአንድነት ፍጹማን እንዲሆኑና ዓለም አንተ እንደላክኸኝ እኔን በወደድክበት ፍቅር እነርሱንም እንደወደድካቸው ያውቅ ዘንድ ነው።
|
||||
\v 22 እኛ አንድ እንደሆንን እነርሱም አንድ እንዲሆኑ የሰጠኸኝን ክብር ሰጥቻቸዋለሁ፦ \v 23 ይህም እኔ በእነርሱ አንተም በእኔ ሆነህ እነርሱ በአንድነት ፍጹማን እንዲሆኑና ዓለም አንተ እንደላክኸኝ እኔን በወደድክበት ፍቅር እነርሱንም እንደወደድካቸው ያውቅ ዘንድ ነው።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
አባት ሆይ የሰጠኸኝ እነዚህ ስለወደድከኝ ዓለም ከመፈጠሩ አስቀድሞ የሰጠኸኝን ክብር እንዲያዩ እኔ ባለሁበት እነርሱም ከኔ ጋር እንዲሆኑ እወዳለሁ፡፡
|
||||
\v 24 አባት ሆይ የሰጠኸኝ እነዚህ ስለወደድከኝ ዓለም ከመፈጠሩ አስቀድሞ የሰጠኸኝን ክብር እንዲያዩ እኔ ባለሁበት እነርሱም ከኔ ጋር እንዲሆኑ እወዳለሁ፡፡
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
ጻድቅ አባት ሆይ ዓለም አላወቀህም ፥እኔ ግን አውቅሀለሁ፤ እነኚህም አንተ እንደላክኸኝ አውቀዋል፡፡ አንተን እንዲያውቁ አድርጌአለሁ፤ እኔን የወደድክበት ፍቅር በእነርሱም እንዲሆንና እኔም በእነርሱ እሆን ዘንድ ወደፊትም አስታውቃቸዋለሁ፡፡
|
||||
\v 25 ጻድቅ አባት ሆይ ዓለም አላወቀህም ፥እኔ ግን አውቅሀለሁ፤ እነኚህም አንተ እንደላክኸኝ አውቀዋል፡፡ \v 26 አንተን እንዲያውቁ አድርጌአለሁ፤ እኔን የወደድክበት ፍቅር በእነርሱም እንዲሆንና እኔም በእነርሱ እሆን ዘንድ ወደፊትም አስታውቃቸዋለሁ፡፡
|
|
@ -58,6 +58,9 @@
|
|||
"17-12",
|
||||
"17-15",
|
||||
"17-18",
|
||||
"17-20"
|
||||
"17-20",
|
||||
"17-22",
|
||||
"17-24",
|
||||
"17-25"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue