18 lines
1.2 KiB
Plaintext
18 lines
1.2 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
|
|
"body": "ኤርምያስ የያህዌን መልዕክት ማምጣቱን ቀጥሏል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የሰራዊት ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል",
|
|
"body": "ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አምዶቹ፣ \"ባህር/ገንዳ\" ተብለው የሚታወቁት ትላልቆቹ ሳህኖች እና የእርሱን መሰረት",
|
|
"body": "እነዚህ በቤተ መቅደስ ውስጥ የሚገኙ እቃዎች ነበሩ፡፡ \"ባህሩ\" ትልቅ የነሐስ ጎድጓዳ ሣህን ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ኢዮአኪን ",
|
|
"body": "የዕብራይስጡ ጽሁፍ \"ኢኮንያን\" ይላል፣ ይህ \"ኢዮአኪን\" ለሚለው የተሰጠ አማራጭ ስም ነው፡፡ ብዙ ዘመናዊ ቅጂዎች ነገሩን ግልጽ ለማድረግ ያው ንጉሥ የተጠቀሰበትን \"ኢዮአኪን\" የሚለውን ስም ይጠቀማሉ፡፡"
|
|
}
|
|
] |