22 lines
871 B
Plaintext
22 lines
871 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ኢኮንያን",
|
|
"body": "በዕብራይስጡ ጽሁፍ ‹‹ኮንያ›› የሚለው ቃል ይገኛል፡፡ ይህም የኢኮንያን ሌላ ስም ሲሆን ብዙ አዲስ ትርጉሞች ተመሳሳይ ንጉስን ለማመልከት ‹‹ኢኮንያን›› የሚለውን ስም ይጠቀማሉ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የአገሩም",
|
|
"body": "የይሁዳ ምድር"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በነብዩ በኤርምያስ እጅ የተናገረውን",
|
|
"body": "እጅ የሚለው ሰውን ያመለክታል፡፡ “ኤርምያስ እንዲናገር አደረገው”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የተናገረውን",
|
|
"body": "እግዚአብሄር የተናገረውን"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ነብዩ ኤርምያስ",
|
|
"body": "ኤርምያስ ራሱን በስሙ የሚጠራው ምክንያቱ ግልፅአደለም"
|
|
}
|
|
] |