26 lines
1.5 KiB
Plaintext
26 lines
1.5 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሰብ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ለኤርምያስ መናገር ቀጠለ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በዚያ ቀን",
|
|
"body": "ይህ የሚያመለክተው ባቢሎናውያን የኢየሩሳሌምን ግንብ አፍርሰው ከተማዋን የሚያጠፉባት ቀን ነች"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በምትፈራቸው ሰዎች እጅ አልሰጥህም",
|
|
"body": "“እጅ” የሚለው ሃይል እና ጉልበትን ያመለክታል፡፡ “የምትፈሩአቸው ሰዎች አይነኩአችሁም” ወይም “እናንተ በምትፈሩት በማንም ስልጣን ስር እንድትሆኑ አልፈቅድም”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በሰይፍ አትወድቅም",
|
|
"body": "ሰይፍ የሚለው በጦርነት መሞትን ያመለክታል፡፡ “ማንም በሰይፍ አይገድሏችሁም” ወይም “በጦርነት አትሞቱም”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እድንሃለሁ ነፍስህም",
|
|
"body": "በሂወት ትሆናለህ"
|
|
}
|
|
] |