46 lines
2.3 KiB
Plaintext
46 lines
2.3 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር በኤላም ላይ ሊፈጠር ያለውን ይናገራል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ኤላምን አስደነግጣለሁ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ኤላምን ለጠላት አሳልፎ እንደሚሰጥ ይናገራል፡፡ “የኤላም ጠላት ኤላምን እንዲያጠፋ አደርጋለሁ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ኤላም",
|
|
"body": "የኤላም ህዝቦች"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ነፍሳቸውን በሚሹአት ፊት",
|
|
"body": "አንድን ህይወት ለማጥፋት መፈለግ ማለት ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ክፉ ነገርን እርሱም…አመጣባቸዋለሁ",
|
|
"body": "ክፉን ነገርን እንደሚሆንባቸው ልክ እግዚአብሄር እነዚህን ክፉ ነገሮች እንደሚያመጣባቸው አርጎ ይናገራል፡፡ ”ክፉ ነገር በእነርሱ ላይ ይሆናል”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ቁጣዬን አመጣባቸዋለሁ ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር የኤላም ህዝብን የሚያጠፋበት ምክንያት ነው፡፡ “በቁጣዬ ምክንያት”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እስካጠፋቸው ድረስ በኋላቸው ሰይፍ እሰድድባቸዋለሁ",
|
|
"body": "“ሰይፍ” የጠላት ሰራዊት የጦር መሳሪያን ይዘው ያመለክታል፡፡ “የጠለት ሰራዊትን እንዲያጠፋቸው እልካለሁ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ዙፋኔን በኤላም አኖራለሁ",
|
|
"body": "“ዙፋኔን” የሚለው የእግዚአብሄር እንደ ንጉስ የመፍረድ ስልጣኑን ያሳያል፡፡ “እኔ በኤላም ህዝብ ላይ እፈርዳለሁ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በኋላኛው ዘመን",
|
|
"body": "የወደፊቱ ጊዜ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የኤላምን ምርኮ እመልሳለሁ",
|
|
"body": "“ለኤላም ህዝብ መልካም እንዲሆን እመልሳለሁ” ወይም “ለኤላም መልካም እንዲኖሩ አደርጋለሁ”፡፡ ኤርምያስ 29፡14 እንዴት እነደተረጎመው ተመልከት፡፡"
|
|
}
|
|
] |