18 lines
893 B
Plaintext
18 lines
893 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ነገር ግን አንተ ባሪያዬ ያዕቆብ ሆይ፥ አትፍራ፥ አንተም እስራኤል ሆይ፥ አትደንግጥ",
|
|
"body": "እነዚህ ሁለት ሀረጎች አንድ ሀሳብ ሲኖራቸው “ያዕቆብ” እና “እስራኤል” የሚያመለክቱት የእስራኤል ህዝብን ነው፡፡ እግዚአብሄር ህዝቡ መፍራት እንደሌለባቸው አግንኖ ይናገራል፡፡ “የእስራኤል ህዝብ ሆይ ባሪያዎቼ አትፍሩ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከተማረከባት ምድር",
|
|
"body": "የተማረኩበት ምድር"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አህዛብን ሁሉ ፈፅሜ አጠፋለሁ",
|
|
"body": "“ሙሉ በሙሉ ከተማዎችን ሁሉ አጠፋለሁ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ያለ ቅጣትም አልተውህም ",
|
|
"body": "“ቀጣትን እቀጣሃለሁ”"
|
|
}
|
|
] |