am_jer_tn/27/01.txt

30 lines
1.2 KiB
Plaintext

[
{
"title": "ማነቆ",
"body": "አንድ ሰው በነጻነት አንዳይንቀሳቀስ የሚከለክል ነገር"
},
{
"title": "ከዚያም በኋላ አስወጣቸዋለሁ",
"body": "ይህ ኤርምያስ በርካታ ማነቆ እና ቀንበር በዝርዝር ወደ ተጠቀሱት መንግስታት ይልካል ለማለት የተነገረ ይመስላል፡፡ ነገር ግን በአንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች ይህን \"ከዚያም መልዕክት ላከ\" በማለት ተተርጉሟል፡፡ "
},
{
"title": "በእነዚያ ንጉሦች አምባሳደሮች እጅ … ወደ ይሁዳ ላካቸው",
"body": "እጅ የሚለው ለሰውየው ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ ነው፡፡ \" ወደ ይሁዳ፣ … በእነዚያ ነገስታት አምባሳደሮች በኩል ውሰዳቸው\" (ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]