26 lines
1.1 KiB
Plaintext
26 lines
1.1 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "እኛም እናደርገዋለን ",
|
|
"body": "“እኛ እናደርገዋለን”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አልሰማችሁም",
|
|
"body": "ልብ ብላችሁ አልሰማችሁም"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የአምላካችሁን የእግዚአብሄርን ቃል",
|
|
"body": "“ቃል” የሚለው ትእዛዙን ያመለክታል፡፡ “አምላካችሁ እግዚአብሄርን ያዘዘውን ትእዛዝ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አሁን",
|
|
"body": "“አሁን” የሚለው ቃል የአሁኑን ጊዜ ሳይሆን የሚያመለክተው ወደ ትኩረት ወደ ሚሻ ነጥብ እንሚያመራ ለማተኮር ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በሰይፍና በራብ እንድትሞቱ",
|
|
"body": "“ሰይፍ” የሚለው ጦርነትን ያመለክታል፡፡ “በጦርነት ትሞታላችሁ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሄዳችሁ እንድትቀመጡ በወደዳችሁበት ስፍራ",
|
|
"body": "የወደዱት ስፍራ ግብፅ ነው፡፡ “በግብፅ ሰላም ነው ብላችሁ የምታስቡት ምድር እንኳን”"
|
|
}
|
|
] |