38 lines
1.9 KiB
Plaintext
38 lines
1.9 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
|
|
"body": "ይህ ቁጥር ከኤርምያስ 49፡19 ጋር ተመሳሳይ ስለሆን እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እነሆ",
|
|
"body": "“እነሆ” አንባቢው ቀጣዩን ነገር በማስተዋል እንዲያይ ይናገራል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በጠነከረው አምበ ለይ ከዮርዳኖስ ትዕቢት ውስጥ እንደ አንበሰ ይወጣል",
|
|
"body": "እግዚአብሄር የባቢሎን ህዝብን ሲቀጣ ልክ እንደ አንበሳ በድንገት በጎችን ሊበላ እንደሚወጣ ነው፡፡ “የባቢሎን ህዝብን ስቀጣ ልክ እንደ ከተራራ ላይ በጎችን ሊበላ እንደመጣ ድንገተኛ አንበሰ ነው፡፡”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጥቅጥቅ ካለ ደን ወደ ለምለም መስክ",
|
|
"body": "በሳር እና ሳር በል በሆኑ እንሳዎች የተሞላ መሬት "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ወጥተው እንዲባረሩ አደርጋለሁ",
|
|
"body": "የባቢሎናውያን ህዝብን ያመለክታል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በእረሱዋ ላይ እሾመዋለሁ",
|
|
"body": "“እኔ የምሾመው”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እንደ እኔ ያለ ማን ነው? ሊቋቋመኝ የሚችልስ ማን ነው?",
|
|
"body": "እግዚአብሄር እነዚህን ጥያቄዎች እንደሱ ያለ ማንም እንደሌለ አግንኖ የሚያሳይ ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሊቋቋመኝ የሚችልስ ማን ነው?",
|
|
"body": "ማን ነው እኔን ሊቀይረኝ የሚችለው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የሚቃወመኝ እረኛ ማን ነው",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ይህን ጥያቄ ማንም እነደማያሸንፈው ለማሳየት ሲሆን “እረኛ” የሚለው ደግሞ ንጉስ የሚለውን እንደሆነ ያሳያል፡፡"
|
|
}
|
|
] |