30 lines
2.5 KiB
Plaintext
30 lines
2.5 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
|
|
"body": "እግዚአብሔር መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ግፍና አሰቃቂ ነገር ተከስቷል",
|
|
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች በጣም አስደንጋጭና አሰቃቂ ነገሮች ይፈጽማሉ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በምድሪቱ",
|
|
"body": "እዚህ ላይ “ምድሪቱ” የሚለው የአስራኤልን ምድር ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእስራኤል ምድር” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ነቢያት በማጭበርበር ትንቢት ይናገራሉ፣ ካህናትም በራሳቸው ኃይል ያስተዳድራሉ",
|
|
"body": "እነዚህ በቁጥር 30 ላይ የተነገሩት ግፎችና አሰቃቂ ነገሮች ናቸው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ነቢያት በማጭበርበር ትንቢት ይናገራሉ ",
|
|
"body": "“ነቢያቱ የሐሰት ትንቢት ይናገራሉ” ወይም “ነቢያቱ ትንቢት ሲናገሩ ውሸትን ይናራሉ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ካህናትም በራሳቸው ኃይል ያስተዳድራሉ",
|
|
"body": "ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ካህናቱ ለእግዚአብሔር ስልጣን ራሳቸውን አላስገዙም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ካህናቱ በራሳቸው ስልጣን ያስተዳድራሉ” ወይም 2) ካህናቱ ነቢያቱ በሚሰጡአቸው መመርያ መሰረት ያስተዳድራሉ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ነገር ግን በመጨረሻ ምን ይሆናል?",
|
|
"body": "“ነገር ግን ይህ ከሆነ በኋላ በመጨረሻ ምን ታደርጋላችሁ?” እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው እርሱ ለሰሩት ስራ ሲቀጣቸው ክፉ ስለመሆናቸው እንደሚጸጸቱ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን በመጨረሻ እኔ እቀጣችኋለሁ፣ እናንተም ስለ ክፉ ድርጊታችሁ ትጸጸታላችሁ” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
}
|
|
] |