am_jer_tn/45/04.txt

38 lines
1.8 KiB
Plaintext

[
{
"title": "እንዲህ በለው",
"body": "እግዚአብሄር ኤርምያስን ለባሮክ እንዲናገረው አዘዘው፡፡"
},
{
"title": "የሠራሁትን አፈርሳለሁ፥ የተከልሁትንም እነቅላለሁ",
"body": "ሁለቱም የሚናገሩት አንድ አይነት ሀሳብ አላቸው፡፡ እግዚአብሄር የይሁዳን ከተማና ህዝብ እንደሚያጠፋ ልክ እነደ ሚፈራርስ ግንብ እና ሊነቀል እንደሚችል ተክል መስሎ ይናገራል፡፡ “ይህ ከተማ ልክ እኔ እንደገነባሁት አፈራርሰዋለሁ፤ ልክ እንደተከልኩት ተክል አሁን ከተተከለበት እነቃቅለዋለሁ፡፡”"
},
{
"title": "ለራስህ ታላቅን ነገር ትፈልጋለህን?",
"body": "እግዚአብሄር ይህን ጥያቄ ባሮክ ሌሎች በጥሩ ሁኔታ እንዲንከባከቡት መፈለጉን ለማመልከት ይጠቀመዋል፡፡ “ለራስህ ጥሩን ነገር እንደምትፈልግ አውቃለሁ” ወይም “ሌሎች እንዲያከብሩህ እንደምትፈልግ አውቃለሁ”"
},
{
"title": "እነሆ",
"body": "ተመልከት ወይም ልብ በል"
},
{
"title": "በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ፥ እነሆ፥ ክፉ ነገርን አመጣለሁና",
"body": "ክፉ ነገርን አመጣለሁ ሲል እንደ ሚጓዝ እና የሆነ ቦታ እንደሚደርስ ነገር መስሎ ይናገራል፡፡ “ስጋ የለበሰን ሁሉ ክፉ ነገርን እንዲገጥመው አደርጋለሁ”"
},
{
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]