30 lines
2.2 KiB
Plaintext
30 lines
2.2 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "…እንድቀጣችሁ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር እንደተቃወማቸውና እንደሚቀጣቸው እየተናገረ ነው"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ቃሌም በላያችሁ ለክፋት እንዲጸና ታውቁ ዘንድ ",
|
|
"body": "እግዚአብሄር በቃሉ ክፋትን እንደሚያፀና ሲናገር እንደ ቃሉ እንደ ሚያጠቃቸው መስሎ ይናገራል፡፡ “እኔ የተናገርኩት ይሆናል ክፉም ነገር ይሆንባችኋል”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እነሆ",
|
|
"body": "ተመልከት ወይም ልብ በል"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የግብጹን ንጉሥ ፈርዖን ሖፍራን ለጠላቶቹ ነፍሱንም ለሚፈልጉ እጅ አሳልፌ እሰጠዋለሁ",
|
|
"body": "“እጅ” የሚለው ሀይል ወይም ጉልበትን ያመለክታል፡፡ “የግብጹን ንጉሥ ፈርዖን ሖፍራን እንዲያሸንፉት እሱን ለመግደል የሚፈልጉት ለጠላቶቹ እፈቅዳለሁ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሖፍራን",
|
|
"body": "ይህ የሰው ስም ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የይሁዳን ንጉሥ ሴዴቅያስን ጠላቱ ለሆነው ነፍሱንም ለፈለገው ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆር እጅ አሳልፌ እንደ ሰጠሁት",
|
|
"body": "“እጅ” የሚለው ሀይል ወይም ጉልበትን ያመለክታል፡፡ ናቡከደነፆር የሚያመለክተው አጠቃላይ ሰራዊቱን ነው፡፡ “ነፍሱን ለፈለገው” የሚለው ቃል መግደልን ያመለክታል፡፡ “የናቡከደነፆር ሰራዊት የይሁዳን ንጉስ ሴዴቅያስን እንዲያሸንፉ ሳደርግ”"
|
|
}
|
|
] |