26 lines
1.1 KiB
Plaintext
26 lines
1.1 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "በአራተኛውም ወር በዘጠነኛው ቀን",
|
|
"body": "በእብራውያን የቀን አቆጣጠር አራተኛው ወር ሲሆን ይህም በበጋ ወቅት ነው፡፡ ዘጠነኛው ቀንም እንደ አውሮፕያን አቆጣጠር ጁላይ ወር አካባቢ ይገኛል፡፡ ሴዴቅያስም ለ አስር አመት ሶስት ወር ስምንት ቀናት ነግሶ ነበር፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በከተማይቱ",
|
|
"body": "ይህ ኢየሩሳሌም ከተማን ያመለክታል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከተማይቱ ተሰበረች",
|
|
"body": "ባቢሎናዊያን የከተማዋን ግንብ አፈራርሰው ገቡ፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በሁለቱም ቅጥር",
|
|
"body": "የንጉሱ የአትክልት ስፍራ ቅጥር እና የከተማዋ ቅጥር፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሜዳ",
|
|
"body": "ቀጥ ያለ መሬት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሠራዊቱም ሁሉ ከእርሱ ዘንድ ተበትነው ነበር",
|
|
"body": "የከለዳዊያን ሰራዊት በሙሉ ተበተኑ፣ ሙሉ ሰራዊቱ በተለያየ አቅጣጫ ተበተኑ፡፡"
|
|
}
|
|
] |